ጁንታው በአላማጣ በእስረኛ መልክ የያዛቸውን ከ10 ሺህ በላይ ንጹሃን ወጣቶችን አግቶ ወደ ኋላ አፈግፍጓል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጁንታ በአላማጣ በእስረኛ መልክ የያዛቸውን ከ10 ሺህ በላይ ንጹሃን ወጣቶችን አግቶ ወደ ኋላ ማፈግፈጉ ተገለጸ።
የህወሓት ጁንታ በትግራይ ክልል ያሉ ወጣቶችንና ህጻናትን ዩኒፎርም አሰርቶ እያለበሰ ወደ ግጭት እንዲገቡ እያደረገ መሆኑ…