በኦሮሚያ ባለፉት 3 ቀናት በተካሄዱ ሰልፎች ከ32 ሚለየን ብር በላይና ከ2 ሺህ 500 በላይ በሬዎች ለመከላከያ ሰራዊት ተበርክተዋል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ሶስት ቀናት በተካሄዱ ሰልፎች ከ32 ሚለየን ብር በላይና ከ2 ሺህ 500 በላይ በሬዎች ለመከላከያ ሰራዊት መበርከታቸው ተገለፀ።
ባለፉት ሶስት ቀናት በኦሮሚያ ክልል 19 ዋና ዋና ከተሞች፣ በ18 ዞኖች 301 በላይ ወረዳዎች…