Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ባለፉት 3 ቀናት በተካሄዱ ሰልፎች ከ32 ሚለየን ብር በላይና ከ2 ሺህ 500 በላይ በሬዎች ለመከላከያ ሰራዊት ተበርክተዋል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ሶስት ቀናት በተካሄዱ ሰልፎች ከ32 ሚለየን ብር በላይና ከ2 ሺህ 500 በላይ በሬዎች ለመከላከያ ሰራዊት መበርከታቸው ተገለፀ። ባለፉት ሶስት ቀናት በኦሮሚያ ክልል 19 ዋና ዋና ከተሞች፣ በ18 ዞኖች 301 በላይ ወረዳዎች…

በአዲስ አበባ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የሚሆን ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በድጋፍ ተሰብስቧል- ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ በድጋፍ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። የቦሌ እና ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች እና አርሶ አደሮች በዛሬው እለት…

ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት አያደረገ ያለው ድጋፍ ለሀገሩና ለሰራዊቱ ያለውን ክብርና ፍቅር የሚያሳይ ነው- ዶ/ር ቀናዓ ያደታ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህዝቡ ለመከላከያ ሰራዊት አያደረገ ያለው ድጋፍ ለሀገሩና ለሰራዊቱ ያለውን ክብርና ፍቅር የሚያሳይ መሆኑን የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታ ገለፁ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሚንስተር ዶክተር ቀናዓ ያደታ፣ የጅማ ዞን እና የጅማ ከተማ…

በመተከል ንጹሃንን የገደሉ 16 የህወሃት ተላላኪ ሃይሎች ተደመሰሱ- የክልሉ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን በትናንትናው ዕለት አገር አቋራጭ አውቶብስ አስቁመው ንጹሃን ሰዎችን የገደሉ 16 የህወሃት የጥፋት ተልእኮ አስፈጻሚ ሽፍታዎች መደምሰሳቸውን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ የጥፋት ሃይሎች በትናንትናው ዕለት…

መንግስት ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድን ለህግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ሊደግፍው ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ፅንፈኛውን የህወሓት ጁንታ ለህግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊደግፈው እንደሚገባ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ፥ የህወሓት ጁንታ…

በሰሜን አሜሪካና አውሮፓ የሚገኙ የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች የህግ የበላይነትን ለማስከበር በከሃዲው የህወሓት የጥፋት ቡድን ላይ የተጀመረውን ዘመቻ የአለም…

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ተቀማጭነታቸውን በሰሜን አሜሪካና አውሮፓ ያደረጉ የኢትዮጵያ ሲቪክ ድርጅቶች የኢትዮጵያ መንግስት የህግ የበላይነትን ለማስከበር በከሃዲው የህወሓት የጥፋት ቡድን ላይ የጀመረውን ዘመቻ የአለም አቀፉ ማህበረስብ ትክክለኛውን ግንዛቤ እንዲይዝ…

ኢትዮጵያ ብቻዋን የሕግ የበላይነትን የማስከበሩን ዘመቻ በብቃት ታጠናቅቃለች -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ብቻዋን የሕግ የበላይነትን የማስከበሩን ዘመቻ በብቃት ታጠናቅቃለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ የሐሰተኛው አጥፊ ቡድን መጨረሻ ተቃርቧል በማለትም ተናግረዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በተለይም ባለፉት…

ዲፕሎማቶች መንግስት በትግራይ እያካሄደ ያለውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ለሚመለከተው የዓለም ዓቀፍ ማህበረሰብ ማስገንዘባቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዲፕሎማቲክ ተልዕኮ የስራ ሃላፊዎች ጋር በትግራይ ክልል እየተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻን በተመለከተ የዌቢናር ውይይት አድርገዋል።…

ግድቡ የብርቱ ህዝቦች የአንድነታችን ፣የአብሮነታችን ማሳያ የብልጽናችን መሰረት በመሆኑ እንደ ህወሓት አይነት ባንዳዎች ከፍጻሜው ለአፍታም አያስቆሙንም- ወ/ሮ…

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ከ313 ሚሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል፡፡ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫን ከአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለየካ ክፍለ ከተማ አስረክበዋል…

ሀገር የካደውን የህወሃት የጥፋት ቡድን የሚያወግዝ ሰልፍ በአምቦ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት የጥፋት ቡድን የፈፀመውን ክህደት የሚያወግዝና የሀገር መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ በአምቦ ከተማ ተካሄደ። የአምቦና የአካባቢዋ ነዋሪዎች እያካሄዱ ባሉት ሰልፍ አረመኔው የጥፋት ቡድን ሀገር ለማፍረስ የሚንቀሳቀስ…