Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 564 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 104 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 343 የላቦራቶሪ ምርመራ 564 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ 321 ደርሷል።…

ስደተኞችን እንደ መሳሪያ መጠቀምና ለግጭት ተግባር ማዋል በዓለም አቀፍ ሕግ ያስጠይቃል – የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ

አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስደተኞችን እንደ መሳሪያ መጠቀምና ለግጭት ተግባር ማዋል በዓለም አቀፍ ሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራዊያን ስደተኞች ጉዳይ እንዳሳሰበው አመልክቷል።…

በመዲናዋ የሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በትብብር እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ሰላምን ሊያውኩ ከሚችሉ ማናቸው ዓይነት ተግባራት ነጻ እንዲሆኑ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በትብብር እንዲሰሩ ተጠይቋል፡፡ ዛሬ በከተማዋ ከሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች…

የዋጃ እና ጥሙጋ አካባቢዎች ከጁንታው ሕወሓት ነፃ ወጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና እና የአማራ ልዩ ኃይል ከአላማጣ በቅርብ ርቀት የሚገኙትን  የዋጃ እና ጥሙጋን  አካባቢዎች መቆጣጠራቸው  ተገለጸ። ከጽንፈኛ  ቡድኑ ነጻ ከወጡት ቦታዎች ባሻገር ቁጥራቸው በርከት የቡድኑ አባላት እጃቸውን እየሰጡ መሆኑም…

በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት የነበራቸው የአልሸባብ እና የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር…

አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት የነበራቸው የአልሸባብ እና የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ አልሸባብ እና አይ ኤስ አባሎቻቸውን ወደ አዲስ አበባ እና የተለያዩ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ÷ ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓም "ለሀገር…

መከላከያ ሰራዊት ላይ የጽንፈኛው ሃይል የአገር ክህደት ተግባር መፈጸሙን የጁንታው አባል መሰከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሰራዊት ላይ የጽንፈኛው ሃይል የአገር ክህደት ተግባርና ጥቃት ማድረሱን የጁንታው አባል የሆኑት ሴኮቱሬ ጌታቸው መሰከሩ። የሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን ሚዲያ በሆነው ድምጸ ወያነ የጁንታው ቡድን አባላት በአገር ላይ…