ፋና 90 በጋራ ቆመን ጠላቶቻችን የምናሸንፍበት ጊዜ ላይ ነን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተናግረዋል Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=isCoYjgoPxE
ፋና 90 የሰሜን ዕዝ አባላት ታጣቂው ጽንፈኛ ቡድን የፈጸመባቸውን ክህደት ህግን በማስከበር እንደሚበቀሉ አረጋግጠዋል Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=8PEa_f35UIY
ፋና 90 በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት የነበራቸው የአልሸባብ እና የአይ ኤስ 14 የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር… Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=5rRge4cN4h0
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ተጨማሪ 564 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 104 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 6 ሺህ 343 የላቦራቶሪ ምርመራ 564 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 102 ሺህ 321 ደርሷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ስደተኞችን እንደ መሳሪያ መጠቀምና ለግጭት ተግባር ማዋል በዓለም አቀፍ ሕግ ያስጠይቃል – የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስደተኞችን እንደ መሳሪያ መጠቀምና ለግጭት ተግባር ማዋል በዓለም አቀፍ ሕግ የሚያስጠይቅ መሆኑን የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳዮች ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በትግራይ ክልል የሚገኙ የኤርትራዊያን ስደተኞች ጉዳይ እንዳሳሰበው አመልክቷል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በትብብር እንዲሰሩ ተጠየቀ Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች እና ኢንዱስትሪዎች ሰላምን ሊያውኩ ከሚችሉ ማናቸው ዓይነት ተግባራት ነጻ እንዲሆኑ ከፀጥታ ኃይሉ ጋር በትብብር እንዲሰሩ ተጠይቋል፡፡ ዛሬ በከተማዋ ከሚገኙ ሆቴሎች፣ የተለያዩ ድርጅቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና የዋጃ እና ጥሙጋ አካባቢዎች ከጁንታው ሕወሓት ነፃ ወጡ Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊትና እና የአማራ ልዩ ኃይል ከአላማጣ በቅርብ ርቀት የሚገኙትን የዋጃ እና ጥሙጋን አካባቢዎች መቆጣጠራቸው ተገለጸ። ከጽንፈኛ ቡድኑ ነጻ ከወጡት ቦታዎች ባሻገር ቁጥራቸው በርከት የቡድኑ አባላት እጃቸውን እየሰጡ መሆኑም…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት የነበራቸው የአልሸባብ እና የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር… Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የሀገራችን አካባቢዎች የሽብር ጥቃት ለመፈጸም ዝግጅት የነበራቸው የአልሸባብ እና የአይ ኤስ የሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ አልሸባብ እና አይ ኤስ አባሎቻቸውን ወደ አዲስ አበባ እና የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ “ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ” በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ ተቀበሉ Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ለሀገር መከላከያ ክብር እቆማለሁ" በሚል በኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች የቀረበውን ጥሪ መቀበላቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ÷ ማክሰኞ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓም "ለሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና መከላከያ ሰራዊት ላይ የጽንፈኛው ሃይል የአገር ክህደት ተግባር መፈጸሙን የጁንታው አባል መሰከሩ Meseret Demissu Nov 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሰራዊት ላይ የጽንፈኛው ሃይል የአገር ክህደት ተግባርና ጥቃት ማድረሱን የጁንታው አባል የሆኑት ሴኮቱሬ ጌታቸው መሰከሩ። የሕወሓት ጽንፈኛ ቡድን ሚዲያ በሆነው ድምጸ ወያነ የጁንታው ቡድን አባላት በአገር ላይ…