መከላከያ ሠራዊትና የክልሉ የጸጥታ አካላት በድባጤ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች በጸረ-ሠላም ኃይል ላይ በወሰዱት እርምጃ በርካታ የጸረ ሰላም ሀይሎች ተደመሰሱ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊትና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጸጥታ አካላት በድባጤ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች ጥቃት ለማድረስ በገባው ጸረ-ሠላም ኃይል ላይ በወሰዱት እርምጃ በርካታ የጸረ ሠላም ኃይሎች መደምሰሳቸው ተገለጸ።
በድባጤ ወረዳ…