Fana: At a Speed of Life!

መከላከያ ሠራዊትና የክልሉ የጸጥታ አካላት በድባጤ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች በጸረ-ሠላም ኃይል ላይ በወሰዱት እርምጃ በርካታ የጸረ ሰላም ሀይሎች ተደመሰሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ሠራዊትና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጸጥታ አካላት በድባጤ ወረዳ የተለያዩ አካባቢዎች ጥቃት ለማድረስ በገባው ጸረ-ሠላም ኃይል ላይ በወሰዱት እርምጃ በርካታ የጸረ ሠላም ኃይሎች መደምሰሳቸው ተገለጸ። በድባጤ ወረዳ…

የጦር መሳርያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ ደንብ ማጠናከሪያ አውደጥናት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሳርያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ ደንብ ማጠናከሪያ አውደጥናት በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በአውደ ጥናቱ ላይ የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎችና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተሳታፊ መሆናቸው…

በድሬዳዋ ከተማ የጥፋት ተልዕኮ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 18 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በድሬዳዋ የጥፋት ተልዕኮ እንዳላቸው የተጠረጠሩ 18 ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ። ድሬዳዋን ከጎረቤት ሀገራት የሚያገናኙትን በሮች ከሽብርተኞች ለመከላከል ከክልሎች ጋር በመቀናጀት እየተሰራ…

ልዩ ልዩ ፕሮግሞችን ምክንያት በማድረግ ርችት መተኮስ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን ምክንያት በማድረግ በመዲናዋ ርችት መተኮስ  የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ አንዳንድ ግለሰቦችና ተቋማት ልዩ ልዩ ፕሮግሞችን ምክንያት በማድረግ ርችት እየተኮሱ መሆኑን…

አቶ ሽመልስ አብዲሳና ዶክተር ቀነዓ ያደታ የአሠላ ከተማ፣ አርሲ ዞንና የአሰላ ከተማ ነዋሪዎችን ድጋፍ ተረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳና የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ የአሠላ ከተማ፣ አርሲ ዞንና የአሰላ ከተማ ነዋሪዎችን ድጋፍ ተረከቡ። ከሀዲው የህወሃት አጥፊ ቡድን ያደረሰውን ጥቃት የሚያወግዝ ሰላማዊ…

በምዕራብ ሸዋ ዞን ለጥፋት ተልዕኮ የተዘጋጀ የተለያየ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምዕራብ ሸዋ ዞን አስር ወረዳዎች ለጥፋት ተልዕኮ የተዘጋጀ የተለያየ ህገ ወጥ የጦር መሳሪያና የደንብ ልብስ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። ከጉዳዩ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ 35 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውም…

ህዝቡ፣ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና መንግስት በጋራ ቆመን ጠላቶቻችን የምናሸንፍበት ጊዜ ላይ ነን – የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡ፣ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችና መንግስት በጋራ ቆመን ጠላቶቻችን የምናሸንፍበት ጊዜ ላይ ነን አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አገኘሁ ተሻገር:: የአማራ ምሁራን መማክርት ጠቅላላ ጉባኤውን ዛሬ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው፡፡…

ህብረ ብሄራዊነት የጥንካሬና የአንድነት ምንጭ መሆን እንዳለበት የሀረሪ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዘመናት ቅብብሎሽ ያካበቱት ባህል፣ ቋንቋ፣ እሴቶችና የማንነት መገለጫዎች አንዱን ከሌላው የሚለዩ መስፈርቶችና ድንበሮች ሳይሆኑ የህብረ ብሄራዊነት፣ የጥንካሬና የአንድነት ምንጮች አድርጎ መውሰድ እንደሚገባ…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን በክልል ጣቢያዎች እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን በክልል ጣቢያዎች በማክበር ላይ ይገኛል፡፡ ኮርፖሬቱ ባለፉት 25 ዓመታት የሰጠውን የሚዲያ አግልግሎት፣ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች እና በቀጣይ ራዕይ ላይ በማተኮር በዓሉን ከደንበኞቹ ጋር እያከበረ ነው፡፡…