Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 509 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 303 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 532 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 509 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 101 ሺህ 757 ደርሷል።…

በኦሮሚያ ክልል በኦነግ ሸኔ እና በህወሓት ጽንፈኞች ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ 67 ታጣቂዎች ተደምስሰዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኦነግ ሸኔ እና በህወሓት ጽንፈኞች ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ 67 ታጣቂዎች ሲደመሰሱ ፤ 30 ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

በጉራፈርዳ በህወሓት የጥፋት ሃይሎች በተሰጠ ተልዕኮ የ61 ዜጎችን ህይወት አጥፍተዋል የተባሉ ሶስት ወንድማማቾች ላይ ከሞት እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ ቅጣት…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚዛን ቦንጋ 4ኛ ተዘዋዋሪ ችሎት በጉራፈርዳ በህወሓት የጥፋት ሃይሎች በተሰጠ ተልዕኮ የ61 ዜጎችን ህይወት አጥፍተዋል የተባሉ ሶስት ወንድማማቾች ላይ ከሞት እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ ቅጣት ወሰነባቸው፡፡…

ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የጀመረውን የለውጥ ሂደት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል በመሆን የተሾሙት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከመላው የተቋሙ አመራርና አባል ጋር በመሆን የተጀመረውን ሪፎርም አጠናክሮ ለማስቀጠልና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅምና ደህንነት ለማስጠበቅ እንደሚሰሩ…

የአዲስ አበባ ውሃ ሃብት እንክብካቤን ለማሻሻል ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ በላይ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከቪተንስ ኢቪደስ ኢንተርናሽናል ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር የአዲስ አበባ ውሃ ሃብት እንክብካቤን ለማሻሻል የሚያግዝ ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ በላይ ስምምነት ተፈራረመ፡፡…

ህወሃት ጊዜው እየመሸበት ሲሄድ የትግራይ ህዝብ ተቆርቋሪ መስሎ ቀርቧል – የትግራይ ተወላጆች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ህወሃት ጊዜው እየመሸበት ሲሄድ የትግራይ ህዝብ ተቆርቋሪ መስሎ መቅረቡን በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ገለጹ። የትግራይ ተወላጆች እንደገለጹት ቡድኑ ኢትዮጵያን ለ27 ዓመታት ሲገዛ በአገርና ህዝብ ላይ የፈፀመው ግፍና በደል በርካታ…

አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ማብራሪያ ሰጡ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩማብራሪያ የሰጡት በትግራይ ክልል አሁን…

ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት እንጂ የአረመኔዎች እና የወንበዴዎች ዋሻ አትሆንም – የብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ የሰጠ ሲሆን ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት እንጂ የአረመኔዎች እና የወንበዴዎች ዋሻ እንደማትሆን አስታውቋል፡፡ ሙሉ መግለጫው፡- ሀገራችን ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት የሚሰፍንበት እንጂ…

በደቡብ ክልል የክልል ማዕከል አመራሮችና ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ30 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በሀገሪቱ ወቅታዩ ጉዳዮች ላይ ከክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው ጋር በቪዲዮ ኮንፍረንስ ከተወያዩ በኋላ የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመከላከያ ሰራዊት ለማበርከት ቃል ገብተዋል። አመራሮች…