የዓለም ባንክ ኢትዮጵያ ጨምሮ ለስድስት ሃገራት ለግብርና ዘርፉ የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ የቦርድ ዳይሬክተሮች የአየር ንብረት ለውጥ ስጋት ያንዣበበበትን የግብርና ዘርፍ ለመደገፍ እና ለማጠናከር ኢትዮጵያን ጨምሮ ለስድስት አፍሪካ ሀገራት የ60 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡
ድጋፉ በአውሮፓውያኑ 2019 ባካሄደው የአየር…