Fana: At a Speed of Life!

ፖሊስ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ሰራተኞችን በብሄር ለይቶ መዝግቧል በሚል የተሰራጨው ዜና ከእውነት የራቀ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ፖሊስ የተመድ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ሰራተኞችን በብሄር ለይቶ መዝግቧል በሚል የተሰራጨው ዜና ከእውነት የራቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡   የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይሉ በመላው ሀገሪቱ…

ከአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ

እሾህ ነቅለን እሾህ የመትከል ህልምም ትልምም የለንም ! አላማችን ግፈኛውን ቡድን በመቅበር ተረኛ ግፈኛ ለመሆን አይደለም ! ለአማራ ክልል ህዝብና መንግስት ! በክልላችን ለሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ! በአማራ ክልል ሁሉም ብሄር ብሄረሰቦች አንድ ናቸው። አንዳችን ለሌላችን መድሀኒት…

በኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቤቶች ህዳር 7 ይከፈታሉ- ዶ/ር ቶላ በሪሶ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቤቶች ሕዳር 7 ቀን 2013 ዓ.ም ተከፍተው የመማር ማስተማር ስራ እንደሚጀመር የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ቶላ በሪሶ አስታውቀዋል። ዶክተር ቶላ በሪሶ በዛሬው እለት በሰጡት መግለጫ፥ በኮቪድ 19 ምክንያት በክልሉ…

84 ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 84 ሰነድ አልባ ኢትዮጵያውያን ከቤይሩት - ሊባኖስ ወደ ሃገራቸው በሰላም መግባታቸው ተገለጸ፡፡ ሊባኖስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄነራል ጽህፈት ቤት ይፋ እንደደረገው አሁን የተመለሱት ዜጎች ከዚህ ቀደም የተመዘገቡ ናቸው፡፡ በዘጠነኛ ዙር…

ጄነራል እንዳሻው ጣሰው አዲስ ከተሾሙት ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተሰናባቹ የቀድሞ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄነራል እንዳሻው ጣሰው አዲስ ከተሾሙት ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ጋር የስራ ርክክብ አደረጉ፡፡ በስራ ርክክብ ስነ-ሥርዓቱ ላይ ኮሚሽኑ በጀመራቸው የለውጥ…

ትራምፕ ከቻይና የወታደራዊ መስራያ ቤት ጋር ግንኙነት ባላቸው ድርጅቶች ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ነዋያቸውን ኢንቨስት እንዳያደርጉ አገዱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና የወታደራዊ መስራያ ቤት ጋር ግንኙነት አላቸው ባሏቸው ድርጅቶች ላይ የአሜሪካ ኩባንያዎች መዋዕለ ነዋያቸውን ኢንቨስት እንዳያደርጉ አገዱ፡፡ የትራምፕ አስተዳደር ያገዳቸው ድርጅቶች 31 ናቸውም ተብሏል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ የትግራይ ህዝብና የፀጥታ አካላት ራሳቸውን ከስግብግቡ የህወሓት ቡድን እንዲያድኑ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ህዝብና የፀጥታ አካላት ራሳቸውን ከስግብግቡ የህወሓት ቡድን እንዲያድኑ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለትግራይ ህዝብና ለትግራይ የፀጥታ አካላት በትግርኛ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዋልያዎቹ በኒጀር አቻቸው 1 ለ 0 ተሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዋልያዎቹ በኒጀር አቻቸው 1 ለ 0 ተሸነፉ:: የኢትዮጵያ የወንዶች ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት ከኒጀር ጋር በኒያሚው ስታድ ጀነራል ሴኒ ስታዲየም አድርገዋል፡፡…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ህዳር 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ በእሰረኛ አያያዝና ምርመራ ወቅት በሰዎች ላይ ድብደባና አግባብበት የሌለው ተግባራትን የፈጸሙ የፖሊስ አባላት ከስራ ገበታቸው እንዲታገዱና በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ…

የተከዜ ግድብ በቦምብ ተደብድቧል የሚለው ሀሰተኛ መረጃ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከዜ ሀይል ማመንጫ ግድብ በቦምብ ተደብድቧል ተብሎ በህወሓት አመራሮች የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ባወጣው መግለጫ ተከዜ ግድብ እንደ ሌሎቹ ግድቦች…