ፖሊስ የዓለም ምግብ ፕሮግራም ሰራተኞችን በብሄር ለይቶ መዝግቧል በሚል የተሰራጨው ዜና ከእውነት የራቀ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ፖሊስ የተመድ የዓለም ምግብ ፕሮግራም የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ሰራተኞችን በብሄር ለይቶ መዝግቧል በሚል የተሰራጨው ዜና ከእውነት የራቀ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ግብረ ኃይሉ በመላው ሀገሪቱ…