በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሃገር ሽማግሌዎች አቋም
https://www.youtube.com/watch?v=nWL4VWOvk6Q
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና የጽ/ቤቱ ሰራተኞች “ደማችን ለወገናችን” በሚል መርህ የደም መስጠት መርሐ ግብር አከናወኑ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባለትና የጽህፈት ቤቱ ሰራተኞች “ደማችን ለወገናችን” በሚል መርህ የደም መስጠት መርሐ ግብር አከናወኑ።
በዚህ መርሃ ግብር ላይ የምክር ቤቱ…
ፈዋሽነቱ 90 በመቶ የተረጋገጠ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሁለት ኩባንያዎች ይፋ የተደረገው አዲሱ የኮሮና ቫይረስ ክትባት 90 በመቶ ሰዎችን በኮሮና ቫይረስ ከመያዝ ታድጓል ተብሏል፡፡
ክትባቱን ይፋ ያደረጉት የአሜሪካው ፋይዘር እና የጀርመኑ ባዮንቴክ ሲሆን ግኝቱ ለሳይንስና ለሰው ልጅ ትልቅ አበርክቶ…
የጆ ባይደንን የሽግግር ቡድን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ የሚመራው ትውልደ ኢትዮጵያዊ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእጅጉ ሲጠበቅ የነበረውን የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጆ ባይደን ማሸነፋቸው እውን ሆኗል።
ፕሬዚዳንቱ በይፋ ከተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስልጣናን እስከሚረከቡ ድረስ የሽግግር ቡድን አዋቅረዋል።
ይህ ቡድን የጆ…
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ሽጉጦች እና ጥይቶች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተሽከርካሪ ላይ በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ ሽጉጦች እና ጥይቶች እንደተያዙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ ጥቃት ለመፈፀም እና ሰላም ለማደፍረስ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ የሚያደርገውን ክትትል…
በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ በንጹኃን ዜጎች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሲያደርሱ ከነበሩት ውስጥ 16 ሽፍቶች ተደመሰሱ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ በንጹኃን ዜጎች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት ሲያደርሱ ከነበሩት ውስጥ 16 ሽፍቶች ተደምስሰዋል፡፡
ሽፍቶቹ የተደመሰሱት በአካባቢው ዘላቂ ሠላምን ለማምጣት እየሠሩ የሚገኙት የሀገር መከላከያ፣ የፌዴራል ፖለስ እና…
የሃገር ሽማግሌዎች የሕወኃት ቡድን ከጅምሩ ልዩነቶች በሰላም እንዲፈቱ ምንም አይነት ፍላጎት አልነበረውም
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሃገር ሽማግሌዎች በሕወኃት ውስጥ ያለው ቡድን ልዩነቶች በውይይትና በሰላም እንዲፈቱ ፍላጎት አልነበረውም አሉ፡፡
የሃገር ሽማግሌዎቹ ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ወደ ትግራይ ለሽምግልና ተጉዘው የነበሩ መሆናቸው ይታወሳል፡፡
በሱማሌ…
በህወኃት ውስጥ ያለው ቡድን የሀገር መከላከያ ጦር ጄት መትቼ ጥያለሁ ሲል የገለጸው ፍጹም ሀሰት ነው – ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወኃት ውስጥ ያለው ቡድን የሀገር መከላከያ ጦር ጄት መትቼ ጥያለሁ ሲል የገለጸው ፍጹም ሀሰት መሆኑን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ ገለጹ።
ሜጀር ጄኔራል መሐመድ አየር ኃይሉ አሁንም…
ህብረተሰቡ ራሱንና አካባቢውን ከጥፋት ሀይሎች እንዲጠብቅ የአመራሩ ድጋፍ ያስፈልገዋል – አቶ ርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ህብረተሰቡ ከፀጥታ ሀይሎች ጋር በመቀናጀት ራሱንና አካባቢውን ከጥፋት ሀይሎች እንዲጠብቅ የአመራሩ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ ተናገሩ፡፡
የደቡብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ በወቅታዊ ሃገራዊና…