የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በዓል የሕብረ-ብሔራዊ አንድነት ችቦ በጅግጅጋ ከተማ ተለኮሰ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ለሚከበረው 15ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች በዓል የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የሕብረ ብሔራዊ አንድነት ችቦ በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ ከተማ ተለኩሷል።
በችቦ የመለኮስ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አደም ፋራህ…