Fana: At a Speed of Life!

በሀገር መከላከያ ላይ የተቃጣው ጥቃት በየትኛውም መለኪያ ተቀባይነት የሌለውና የሀገር ክህደት ነው – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር መከላከያ ላይ የተቃጣው ጥቃት በየትኛውም መለኪያ ተቀባይነት የሌለውና የሀገር ክህደት መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለፁ።   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖርት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እንዳሉት ÷ ይህ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ገደማ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከገባ ጀምሮ በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ገደማ ደርሷል፡፡ ወረርሽኙ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ የተሰማው ባለፈው ዓመት መጋቢት 3 ቀን እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ላይ 99 ሺህ 982 ሰዎች በወረርሽኙ…

በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት በወታደራዊ ሕግ የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ወንጀል ነው- የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ወለድ 102ኛ ክፍለ ጦር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ወለድ 102ኛ ክፍለ ጦር ሰሜን ዕዝ ላይ የክልሉ ልዩ ሃይል የፈጸመው ጥቃት በእጅጉ አሳፋሪ፣ አገራዊ ክህደትና በወታደራዊ ሕግ የሚያስጠይቅ ከፍተኛ ወንጀል መሆኑን ገልጻል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…