Fana: At a Speed of Life!

ኮሮና ቫይረስ በቆዳ ላይ 9 ሰዓት እንደሚቆይ አንድ ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ኮሮና ቫይረስ በሰው ልጅ ቆዳ ላይ ዘጠኝ ሰዓት እንደሚቆይ አንድ ጥናት አመላክቷል፡፡ ይህም ቫይረሱ ከጉንፋን አምጭው ቫይረስ አምስት እጥፍ የሚረዝም ጊዜ በሰው ልጅ ቆዳ እንዲቆያ ያደርገዋል ሲሉ የጃፓን ተመራማሪዎች አስታውቀዋል፡፡ አዲሱ…

መምህራንን የቤት ባለቤት ለማድረግ ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መምህራንን የቤት ባለቤት ለማድረግ ከክልሎች ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ዶክተር ገረመው ሁሉቃ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ መምህራን ለትምህርት ዘርፉ መሻሻል…

የመጀመሪያው የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የንግድ አውሮፕላን እስራኤል አረፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመጀመሪያው የንግድ አውሮፕላን ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በመነሳት ለመጀመሪያ ጊዜ እስራኤል ማረፉ ተገለጸ፡፡ ሁለቱ ሃገራት ከአንድ ወር በፊት በአሜሪካ አሸማጋይነት ግንኙነታቸውን ዳግም ለማደስ መስማማታቸው ይታወሳል፡፡፡ ከስምምነቱ በኋላም…

በሩብ ዓመቱ ከውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ግማሽ ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ግማሽ ቢሊየን ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ። ገቢው የተገኘው ከማምረቻው፣ ከግብርናና ከአገልግሎት ዘርፍ…

የኦሮሚያ ክልል በ4 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር አዳሪ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ በ4 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ሰባት አዳሪ ትምህርት ቤቶችን እና 100 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ለማስገንባት የሚያስችለውን ስምምነት ከተቋራጮች ጋር ተፈራርሟል። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ…

የበረሃ አንበጣ ጥቃት እንዳይስፋፋና የረሀብ አደጋ እንዳይከሰት ሥራዎች እየተሰሩ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ የበረሃ አንበጣ ጥቃት እንዳይስፋፋና የረሀብ አደጋ እንዳይከሰት ሥራዎች እየተሰሩ መሆኑን አንስተዋል። ዘንድሮ ካጋጠመው የኮሮና…