በ ወ/ሮ ፊልሰን አብዱላሂ የተመራ ቡድን በዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኘ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስትር ወይዘሮ ፊልሰን አብዱላሂ የተመራ ቡድን በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን ጎበኘ፡፡
በደቡብ ኦሞ ዞን ዳሰነች ወረዳ በኦሞ ወንዝ ሙላት ምክንያት ከ62 ሺህ በላይ…