Fana: At a Speed of Life!

በስፖርት አመራርነት የሚታወቁት አቶ ያሚ ከበደ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ ውስጥ በስፖርት አመራርነት እጅግ ከፍተኛ ሚና የነበራቸው አቶ ያሚ ከበደ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡   አቶ ያሚ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ66 ዓመታቸው በትናንትናው ዕለት ነው…

በኦሮሚያ ክልል የ2012 ዓ.ም የበጎ ፈቃድ ስራ የእውቅና አሰጣጥ እና የ2013 ዓ.ም የበጎ ፍቃድ ስራ የማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የ2012 ዓ.ም የበጎ ፈቃድ ስራ የእውቅና አሰጣጥ እና የ2013 ዓ.ም የበጎ ፍቃድ ስራ የማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ። የእውቅና አሰጣጥ መርሀግብሩ በክልሉ ሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ የተዘጋጀ ሲሆን፥ በክልሉ በ2012 ዓ፡ም…

ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ከጥቅምት 23 እስከ 30 የመጀመሪያ ዙር የተማሪዎች ቅበላ እንደሚያደርጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች ከጥቅምት 23 እስከ 30 አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የመጀመሪያ ዙር የተማሪዎች ቅበላ እንዲያደርጉ አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ በቅርቡ በኮቪድ-19 ፕሮቶኮል መሠረት…

የአንበጣ መንጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት –  ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአንበጣ መንጋ የሚያደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። 8ኛው የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት ጉባኤ በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን፥ ጉባኤው የጎርፍ፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የሁለቱ ሃገራት የሁለትዮሽ ግንኙነቶች እና በአፍሪካ ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ፍሬያማ ምክክር ማድረጋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ…

በኢትዮጵያ ተጨማሪ 665  ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ 6 ሺህ 569 የላቦራቶሪ ምርመራ 665 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 87 ሺህ 834 ደርሷል። በሌላ በኩል…

ተጠቃሚዎች የመድሃኒትን ህጋዊነት የሚያረጋግጡበት የሞባይል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ጋር በመተባበር ተጠቃሚዎች የመድሃኒትን ህጋዊነት የሚያረጋግጡበት የሞባይል መተግበሪያ ይፋ አደረገ፡፡ መተግበሪያው አይ ቨሪፋይ (i. verify) የተሰኘ…