Fana: At a Speed of Life!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባውን አካሄደ። በስብሰባው ላይ ባለፈው መስከረም 25 ቀን 2013 ዓ.ም ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ባደረጉት ንግግር ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረቡ…

የኦሮሚያ ክልል የመንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል የመንግስትና የብልጽግና ፓርቲ የሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም በአዳማ ከተማ እየተገመገመ ነው፡፡ የስራ አፈጻጸም ግምገማው ላይ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ የኦሮሚያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ…

ተጨማሪ 703 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 550 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ7 ሺህ 151 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 703 ሰዎ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ 89 ሺህ 137 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል። ከዚህ ባለፈም…

ለመተከል ዞን ፀጥታ ችግር ዘላቂ መፍትሄ ለመፈለግ ከህብረተሰቡ ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመተከል ዞን ፀጥታ ችግር ዘላቂ መፍትሄ ለመፈለግና ለማረጋጋት በዞኑ ከሁሉም ወረዳ ከተውጣጡ የሀገር ሽማግሌዎች ጋር የህዝብ ለህዝብ የሰላም ኮንፈረንስ በግልገል በለስ ከተማ ተካሄደ፡፡   የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ዋልያዎቹ በቀጣይ ሳምንት ከዛምቢያ ጋር የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) በቀጣይ ሳምንት ከዛምቢያ አቻው ጋር የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚያደርጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።   የወዳጅነት ጨዋታው ጥቅምት 12ና 15 ቀን 2013 በአዲስ አበባ ስታድየም…

በህገ ወጥ ደላሎች አማካኝነት ተታለው ወደ ሱዳን ገብተው እስር ላይ የነበሩ 38 ኢትዮጵያውያን ከእስር ተፈቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጥቅምት ወር በደላሎች አማካኝነት ተታለው ወደ ሱዳን ገብተው ታስረው የነበሩ 38 ኢትዮጵያውያን ክስ ሳይመሰረትባቸው ከእስር መፈታታቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ።   በኮሚዩኒቲ እና በኤምባሲው አስፍላጊውን ድጋፍ በማድርግ…

በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ 560 አውቶብሶች ወደ ስምሪት እንደሚገቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማን የትራንስፖርት ችግር ለመቅርፍ ከነገ ጀምሮ 560 የግል ማህበራት አውቶብሶች በኪራይ ወደ ስምሪት አንደሚገቡ ተገልጿል፡፡   የከተማ አስተዳደሩ ከግል የትራንስፖርት ማህበራት ጋር ስምምነት በማድረግ ነው…

ዩኒቨርሲቲዎች በተልእኮ እና በትኩረት መስክ ወደ ተደለደሉበት በፍጥነት እንደሚገቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች በተልእኮ እና በትኩረት መስክ ወደ ተደለደሉበት ዓላማ በፍጥነት መግባት እንዳለባቸው ተጠቆመ። የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ ዩኒቨርሲቲዎቹን በትኩረት መስክ መለየት የሀገሪቱን ብልጽግና…

የፈረንሳይ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ ይፈልጋሉ – አምባሳደር ሬሚ መርቻው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በርካታ የፈረንሳይ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ መርቻው ገለጹ። አምባሳደር ሬሚ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ በአሁኑ…

ለጎርጎራ ፕሮጀክት ባለሀብቶች የፕሮጀክት መነሻ ዕቅድ እያቀረቡ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገበታ ለሀገር የጎርጎራ ፕሮጀክት መሳተፍ የፈለጉ ባለሀብቶች ከ80 እስከ 300 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የፕሮጀክት ሐሳብ እያቀረቡ መሆኑን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ አስታወቀ፡፡…