Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአንድ የቢሮው ህንጻ ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአንድ የቢሮው ህንጻ ላይ የደረሰው የእሳት አደጋ ምንም ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉን አስታወቀ፡፡ የባንኩ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት የእሳት አደጋው…

ከዲክኒል ዳጉሩ የሚገኘውን 80 ኪሎ ሜትር መንገድ ለማሻሻል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያና ጂቡቲ የጋላፊ ጅቡቲ መንገድ አካል የሆነውን የዲክኒል ዳጉሩ 80 ኪሎ ሜትር መንገድን ለማሻሻል ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ኢንጂነር ዮናስ አያሌው እና…

የህዳሴ ግድብ ለህዝባዊ አንድነትና የኢኮኖሚ ግንባታ ያለውን ሚና ለማሳደግ እንደሚሰሩ ዶክተር አረጋዊ በርሄ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ግንባታና ህዝባዊ አንድነት ያለውን ሚና ለማሳደግ እንደሚሰሩ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አረጋዊ በርሄ ተናገሩ።…

“እኔ እጄን በአግባቡ እታጠባለሁ ሕይወትም አድናለሁ!” በሚል መሪ ቃል ለአንድ ወር የሚቆይ እጅ የመታጠብ ንቅናቄ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "እኔ እጄን በአግባቡ እታጠባለሁ ሕይወትም አድናለሁ!" በሚል መሪ ቃል ከዛሬ ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ እጅ የመታጠብ ንቅናቄ በይፋ ተጀምሯል፡፡ በዓለም ለ13ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ12ኛ ጊዜ በሚከበረው የእጅ የመታጠብ ቀን ይፋ የተደረገው ንቅናቄ…

የቱሪዝም ዘርፉን ዳግም ለማስጀመር አዲስ የፕሮቶኮል መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ተቀዛቅዞ የነበረውን የቱሪዝም ዘርፍ ዳግም ለማስጀመር አዲስ የፕሮቶኮል መመሪያ ይፋ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የባህል እና ቱሪዝም ሚኒስቴር ዛሬ በኢትዮጵያ ለሚገኙ ሀገር አቀፍ አስጎብኚዎች…

በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም ይሰራል-ማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ያለውን የተፈጥሮ ጋዝና ድፍድፍ ነዳጅ አቅም በሚፈለገው ልክ ለመጠቀም እንደሚሰራ የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ገልጿል። ሚንስቴሩ ይህንን ያለው በዛሬው ዕለት በሶማሌ ክልል የሚገኙ የካሉብና ኢላላ የተፈጥሮ ጋዝና የድፍድፍ ነዳጅ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ለገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሀገር ያቀረቡትን ጥሪ ተቀብለው የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና አቀረበ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ኮይሻን፣ ጎርጎራን እና ወንጪን በጋራ ለማልማት የቀረበውን ጥሪ ተቀብለው…

ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ለአንድ ወር የሚቆይ የእምቦጭ አረምን የመከላከል ዘመቻ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 05 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጥቅምት 9 እስከ ህዳር 9 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ የእምቦጭ አረምን የማስወገድ ተግባር እንደሚከናወን የአማራ ክልል መንግሥት አስታወቀ፡፡ የመጀመሪያው ግብ በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ጣናን ከእምቦጭ በመታደግ ወደነበረበት መመለስ መሆኑን…