በኢትዮጵያ መደበኛ ባልሆነ መንገድ የሚንቀሳቀስ አደረጃጀት እንዳይኖር የሚሰራ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ መደበኛ ባልሆነ መንገድ የሚንቀሳቀስ አደረጃጀት እንዳይኖር ኀብረተሰቡን ያሳተፈ ስራ ለማከናወን መወሰኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።
ለሁለት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የነበረው 11ኛው የፌዴራልና የክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች…