Fana: At a Speed of Life!

በተያዘው ዓመት 343 ሺህ ዩኒት ደም ለመሠብሠብ ታቅዷል-ብሄራዊ ደም ባንክ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ 2013 ዓ.ም 343 ሺህ ዩኒት ደም ለመሠብሠብ መታቀዱን የብሄራዊ ደም ባንክ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሀብታሙ ታየ ገለጹ። ለሶስት ቀናት የሚቆይ 8ኛው ሃገር አቀፍ የብሄራዊ ደም ባንክ የምክክር መድረክ በጎንደር ከተማ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “ይቀበሉ፣ ይመንዝሩ፣ ይሸለሙ” የሽልማት መርሀ-ግብር ዕጣ ወጣ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለ20ኛ ጊዜ ያዘጋጀው የ“ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” የሽልማት መርሀ-ግብር ዕጣ በይፋ ወጥቷል፡፡ 20ኛው ዙር የ“ይቀበሉ፤ ይመንዝሩ፤ ይሸለሙ” መርሀ-ግብር ከመጋቢት 15 ቀን 2012…

ዩ ትዩብ የተሳሳቱ ያላቸውን በኮቪድ -19 ክትባት ዙሪያ የተጫኑ ቪዲዮዎችን አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዩ ትዩብ የተሳሳቱ ያላቸውን የኮቪድ-19 ክትባት ዙሪያ በገጹ የተለቀቁ ንቀሳቃሽ ምስሎችን አገደ። በቀጣይም በኮቪድ -19 ዙሪያ የተሳሳተ መረጃን ለመከላከል ኮሮና ቫይረስ ክትባቶችን በተመለከተ የሚለቀቁ የተሳሳቱ ተንቀሳሰቃሽ ምስሎችን ከገፁ ለማጥፋት…

በቀጣይ አስር ዓመታት የከተማ ነዋሪዎችን ህይወት የሚያሻሽሉ ስራዎች ይከናወናሉ-የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣይ አስር አመታት የከተማ ነዋሪዎችን ህይወት ለማሻሻል የሚረዱ ስራዎች እንደሚከናወኑ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ። የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሴክተር የቀጣይ 10 ዓመታት መሪ ዕቅድ…