Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ዝግ ሆኖ የቆየው የአዲስ አበባ ሙዚየም ለጎብኚዎች ክፍት ተደረገ። ሙዚየሙ ክፍት የተደረገው የአዲስ አበባ ከተማ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ እና ቱሪዝም ኢትዮጵያ በመተባበር ጸረ ተህዋሲያን ርጭት ካካሄዱ በኋላ…

የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ። በመድረኩም የመስኖ ልማት ኮሚሽን በባለቤትነት የሚያስገነባቸው የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች የ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የጥናት፣ የዝርዝር…

በሚቀጥሉት ዓመታት በቲቢ በሽታ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል- የዓለም የጤና ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚቀጥሉት ዓመታት በቲቢ በሽታ ለህልፈት የሚዳረጉ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር ይችላል ሲል የዓለም ጤና ድርጅት አስጠነቀቀ፡፡ ድርጅቱ እንዳስታወቀው፥ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ እና የገንዘብ እጥረት ቲቢን…

ጃፓናዊ የማልቀስ አስተማሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓናዊው የማልቀስ አስተማሪ ማልቀስ ጭንቀትን ለማቃለል ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል። ሂድፉሚ ዮሺዳ ራሱን “የማልቀስ አስተማሪ” ሲል ይገልጻል፤ ጭንቀትን ለማቃላል እንዲሁም ደስተኛ ሕይወት ለመምራት ማልቀስ እንደሚገባ ይናገራል። ሂድፉሚ ዮሺዳ…

ፈረንሳይ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ፓሪስን ጨምሮ በስምንት ከተሞች የሰዓት እላፊ ልትጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፈረንሳይ በሀገሪቱ ዳግም እያገረሸ የመጣውን የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታት ፓሪስን ጨምሮ በስምንት ከተሞች የሰዓት እላፊ ልትጥል ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እንዳስታወቁት የምሽት የሰዓት…

የቡድን 20 አባል ሀገራት ለስድስት ወራት የሚቆይ የእዳ መክፈያ የእፎይታ ጊዜ ለመስጠት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቡድን 20 አባል ሃገራት ለታዳጊ ሀገራት ለስድስት ወራት የሚቆይ የእዳ መክፈያ የእፎይታ ጊዜ ለመስጠት መስማማታቸውን አስታወቁ። የቡድን 20 አባል ሀገራት የእፎይታ ጊዜውን ለመስጠት የተስማሙት በኮቪድ 19 ምክንያት…

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ አስመራ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ ሲያደርጉት የነበረውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ አስመራ ተመለሱ። ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና ልዑካቸው ባሳለፍነው ሰኞ ነበር በኢትዮጵያ የሚያደርጉትን የሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ…

በሴቶች ጤና አገልግሎትና በስነ ተዋልዶ ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማሪ ስቶፕስ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ እና ፖፑሌሽን ሰርቪስ ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የወደፊት ህይወታችውን ማግኘት በሚል በሴቶች ጤና አገልግሎትና በስነ ተዋልዶ ላይ የሚሰራ ፕሮጀክት ይፋ አድርገዋል።…

ዶ/ር አረጋዊ በርሔ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ም/ቤት ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዶክተር አረጋዊ በርሔ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ሕዝባዊ ተሳትፎ አስተባባሪ ብሄራዊ ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትናንትናው እለት ዶክተር አረጋዊ በርሔን የጽህፈት ቤቱ ዋና…

በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት የልህቀት ማዕከል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 5 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋዜጠኞችን ሙያዊ አቅም ለማሳደግ የልህቀት ማዕከል እንደሚገነባ የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ። የማዕከሉን ግንባታ ከሶስት ዓመት እስከ ሶስት ዓመት ከግማሽ ባለው ጊዜ ለማጠናቀቅ መታቀዱም ነው የተገለጸው።…