Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ሞሮኮ በሁለንተናዊ ዘርፎች ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፤ የሞሮኮ ንጉሠ ነገሥታዊ መንግስት የኢትዮጵያ እና የጂቡቲ አምባሳደር ንዝሃ አላውዊ ሚሃምዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ እና ሞሮኮ ትብብራቸውን በሁለንተናዊ ዘርፎች…

በባህር ዳር መኮድ እና በጎንደር አዘዞ የደረሰው መለስተኛ ፍንዳታ በቁጥጥር ውሏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሽት 5:00 ሰዐት ገደማ በባህር ዳር መኮድ እና በጎንደር አዘዞ አካባቢ መለስተኛ ፍንዳታ እንደተፈፀመ እና በቁጥጥር ስር መዋሉን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ መንግስት የጠላት ኃይል ሙሉ አቅሙን ተጠቅሞ የሽብር ስራ እየሰራ ስለሆነ…

የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሰራር ማሻሻያ ቴክኒካል ኮሚቴ ተዋቀረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሰራር ማሻሻያ (ሪፎርም) ላይ የሚሰራ የቴክኒካል ኮሚቴ ተዋቀረ፡፡ ኮሚቴው በሰላም ሚኒስቴር ሰብሳቢነት ነው የተዋቀረው። የኮሚቴው አላማ በዋነኛነት ኮሚሽኑ ማንኛውም ተፈጥሯዊ አደጋ ከመድረሱ በፊት…

ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር ሮኬት መተኮሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት ወደ ባሕርዳር እና ጎንደር ሮኬት መተኮሱን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ፡፡ በዚህም በአውሮፕላን ማረፊያው አካባቢ መጠነኛ ጉዳት ደርሷል ብሏል። ስግብግቡ ጁንታ በእጁ ያሉትን የመጨረሻዎቹን መሣሪያዎች ጠጋግኖ…

ተጨማሪ 509 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 303 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ5 ሺህ 532 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 509 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህን ተከትሎም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 101 ሺህ 757 ደርሷል።…

በኦሮሚያ ክልል በኦነግ ሸኔ እና በህወሓት ጽንፈኞች ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ 67 ታጣቂዎች ተደምስሰዋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኦነግ ሸኔ እና በህወሓት ጽንፈኞች ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ 67 ታጣቂዎች ሲደመሰሱ ፤ 30 ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

በጉራፈርዳ በህወሓት የጥፋት ሃይሎች በተሰጠ ተልዕኮ የ61 ዜጎችን ህይወት አጥፍተዋል የተባሉ ሶስት ወንድማማቾች ላይ ከሞት እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ ቅጣት…

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሚዛን ቦንጋ 4ኛ ተዘዋዋሪ ችሎት በጉራፈርዳ በህወሓት የጥፋት ሃይሎች በተሰጠ ተልዕኮ የ61 ዜጎችን ህይወት አጥፍተዋል የተባሉ ሶስት ወንድማማቾች ላይ ከሞት እስከ እድሜ ልክ የሚደርስ ቅጣት ወሰነባቸው፡፡…

ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የጀመረውን የለውጥ ሂደት አጠናክረው እንደሚቀጥሉ አቶ ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል በመሆን የተሾሙት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ከመላው የተቋሙ አመራርና አባል ጋር በመሆን የተጀመረውን ሪፎርም አጠናክሮ ለማስቀጠልና የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅምና ደህንነት ለማስጠበቅ እንደሚሰሩ…

የአዲስ አበባ ውሃ ሃብት እንክብካቤን ለማሻሻል ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ በላይ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ከቪተንስ ኢቪደስ ኢንተርናሽናል ከተባለ መንግስታዊ ካልሆነ ድርጅት ጋር የአዲስ አበባ ውሃ ሃብት እንክብካቤን ለማሻሻል የሚያግዝ ከ9 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ በላይ ስምምነት ተፈራረመ፡፡…