Fana: At a Speed of Life!

ለአራት የህክምና ላቦራቶሪዎች የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አስፈላጊውን መስፈርት ላሟሉ አራት የህክምና ላቦራቶሪዎች አክሪዲቴሽን አገልግሎት መስጠቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የአክሪዲቴሽን አገልግሎት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። ተቋማቱም የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ መምሀራን ሪፊራል ሆስፒታል ፣ ደብረብርሃን…

ባለፉት 24 ሰዓታት 712 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ7 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትጵዮያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 121 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 712 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል። በዚህም በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 86 ሺህ 430 መድረሱን የጤና…

በኢትዮጵያ አራት የዘይት ፋብሪካዎች የሙከራ ምርት ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አራት የዘይት ፋብሪካዎች የሙከራ ምርት ማምረት መጀመራቸውን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ በመሰረታዊ ፍጆታ አቅርቦትና ስርጭት ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመቅረፍ እየሰራ መሆኑን ገልጿል። የንግድና…

የገዳ ስርአትን በስርአተ ትምህርቱ በማካተት ለማስተማር የተያዘውን እቅድ መተግበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገዳ ስርአትን በስርአተ ትምህርቱ በማካተት እንደ አንድ የትምህርት አይነት ለማስተማር የተያዘውን እቅድ መተግበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኦሮሚያ ክልል ገለጸ። በክልሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ…

ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የሙያ ትምህርት መስጠት ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ11ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከቀለም ትምህርት በተጓዳኝ የሙያ ትምህርት መስጠት ሊጀመር መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።   እስካሁን ተግባር ላይ የነበረው የትምህርት ስርዓት ሙያን መሰረት ያላደረገ በመሆኑ ተማሪዎች…

ባለሥልጣኑ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ 55 ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ለማልማት እየሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተያዘው በጀት አመት በ2 ቢሊየን ብር ወጪ 55 ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ በማልማት 100 ሺህ ሜትር ኪዩብ ውሃ ለማምረት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡   የባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር…

ጠ/ሚ ዐቢይና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ ኢትዮ ኢንጅነሪንግን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቅርቡ መዋቅሩን ያሻሻለውን ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ቡድንን ጎበኙ። ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ቡድን ያሳየው ለውጥ የሚደነቅ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቢሾፍቱ…

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ባለፉት ሶስት ወራት በ12 ሺህ 37 መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 12 ሺህ 239 መዝገቦች ለውሳኔ ቀርበው በ12 ሺህ 37 መዝገቦች ላይ ውሳኔ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ የመጀመሪያውን ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በተመለከተ በዛሬው…

የሐዋሳ እና አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮች 50 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዎችን በማምረት ለትምህርት ሚኒስቴር ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሐዋሳ እና አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርኮች 50 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዎችን በማምረት ለትምህርት ሚኒስቴር ማቅረብ ጀመሩ 40 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዎች ከሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ እንዲሁም 10 ሚሊየን ደግሞ ከአዳማ ኢንዱስትሪ…

የመገናኛ ብዙኀን ብዝሃነት ቢፈጠርም የጋዜጠኞች መረጃ የማግኘት መብት ግን አሁንም ችግር ውስጥ እንደሚገኝ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት የለውጥ ዓመታት በሃገሪቱ የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ውስጥ የመገናኛ ብዙኀን ብዝሃነት ቢፈጠርም የጋዜጠኞች መረጃ የማግኘት መብት በአንጻሩ አለመከበሩ ተገለጸ። ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ኢንስትቲዩት ባዘጋጀው በሃገሪቱ…