Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ የትግራይ ህዝብና የፀጥታ አካላት ራሳቸውን ከስግብግቡ የህወሓት ቡድን እንዲያድኑ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ህዝብና የፀጥታ አካላት ራሳቸውን ከስግብግቡ የህወሓት ቡድን እንዲያድኑ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለትግራይ ህዝብና ለትግራይ የፀጥታ አካላት በትግርኛ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዋልያዎቹ በኒጀር አቻቸው 1 ለ 0 ተሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ዋልያዎቹ በኒጀር አቻቸው 1 ለ 0 ተሸነፉ:: የኢትዮጵያ የወንዶች ብሄራዊ ቡድን (ዋልያዎቹ) የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ሶስተኛ ጨዋታቸውን ዛሬ ምሽት ከኒጀር ጋር በኒያሚው ስታድ ጀነራል ሴኒ ስታዲየም አድርገዋል፡፡…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ህዳር 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ በእሰረኛ አያያዝና ምርመራ ወቅት በሰዎች ላይ ድብደባና አግባብበት የሌለው ተግባራትን የፈጸሙ የፖሊስ አባላት ከስራ ገበታቸው እንዲታገዱና በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ…

የተከዜ ግድብ በቦምብ ተደብድቧል የሚለው ሀሰተኛ መረጃ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከዜ ሀይል ማመንጫ ግድብ በቦምብ ተደብድቧል ተብሎ በህወሓት አመራሮች የተሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ አስታወቀ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ባወጣው መግለጫ ተከዜ ግድብ እንደ ሌሎቹ ግድቦች…

የሰብዓዊ መብት ጥሰጥ የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ህዳር 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰብዓዊ መብት ጥሰጥ የሚፈጽሙ የፖሊስ አባላት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ፡፡ በእሰረኛ አያያዝና ምርመራ ወቅት በሰዎች ላይ ድብደባና አግባብበት የሌለው ተግባራትን የፈጸሙ የፖሊስ አባላት ከስራ ገበታቸው እንዲታገዱና በህግ እንዲጠየቁ የማድረግ ስራ…

የኮሚሽነሮች እጩ አቅራቢ ኮሚቴ ስራውን በይፋ መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ከኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን የኮሚሽነሮች እጩ አቅራቢ ኮሚቴ ጋር ባካሄዱት ውይይት ኮሚቴው ስራውን በይፋ መጀመሩን ገልጸዋል፡፡ አፈ-ጉባኤ የኮሚሽኑን አደረጃጀት እና አሰራር ለማሻሻል ቀጣይ…

አምነስቲ ኢንተርናሽናል በማይካድራ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን አረጋግጫለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል በማይካድራ በርካታ ሰላማዊ ሰዎች በስለት እንደተገደሉ ማረጋገጡን አስታወቀ። የድርጅቱ በሳተላይት እና በቀውሶች መረጃ ላቦራቶሪ በተካሄደ ምርመራ በማይካድራ በአሰቃቂ ሁኔታ…

የከተማ አስተዳደሩ አመራሮች እና የመንግሥት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት ከ750 ሚሊየን ብር በላይ ለመስጠት ቃል ገቡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አባባ ከተማ አስተዳደር በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች እና የመንግሥት ሰራተኞች ለመከላከያ ሰራዊት የሚሆን ከወር ደመወዛቸው የሚቆርጥ ከ750 ሚሊየን ብር በላይ ለመስጠት ቃል መግባታቸው ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ…

የከምባታ ጠምባሮ እና የካፋ ዞን ለመከላከያ ሠራዊት 420 ሰንጋ፣ ፍየል እና በጎች አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከምባታ ጠምባሮ እና የካፋ ዞን ሀገር የማዳን ተልዕኮውን እየተወጣ ላለው መከላከያ ሠራዊት 420 ሰንጋ፣ ፍየል እና በጎች አበረከቱ፡፡ በከምባታ ጠምባሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አክሊሉ መኔዶ የተመራው የልዑካን ቡድን…

3 ነጥብ 5 ሚሊየን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ተመርቶ ለህብረተሰቡ በነፃ ሊሰራጭ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 3 ነጥብ 5 ሚሊየን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል ተመርቶ ለህብረተሰቡ በነፃ እንደሚሰራጭ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የአግሮ ፕሮሰሲንግና ፋርማሲዮቲካል ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተካ ገብረእየሱስ እንደገለፁት ከጅ አይ…