የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የጋራ መንገዶችን ለግል ጥቅም ባዋሉ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰድ ተጀመረ Tibebu Kebede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን የጋራ መንገዶችን ለግል ጥቅም በማዋል የተሽከርካሪዎችንና እግረኞችን እንቅስቃሴ እያስተጓጎሉ በሚገኙ አካላት ላይ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በከተማዋ…
ፋና 90 የሃሳብ ልዩነቶችን ጥቅም ላይ ማዋል ያለው ሀገራዊ ፋይዳ Meseret Awoke Oct 14, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=O_kQMXP_tWg
የሀገር ውስጥ ዜና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሶስት ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ Tibebu Kebede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ቦርድ በትናትናው ዕለት ለሶስት ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታወቀ። በዚህም ዩኒቨርሲቲው ለዶክተር ታደሰ አወቀ ፣ ለዶክተር የማታው ወንዴ እና ለዶክተር አሰግድ ደምሴ ሙሉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል።…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የግብፅ ፣ ጆርዳን እና ኢራቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የሶስትዮሽ ውይይት አካሄዱ Tibebu Kebede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብፅ፣ ጆርዳን እና ኢራቅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በቀጠናዊ ጉዳዮች እና በደረሱበት የሶስትዮሽ ስምምነት ዙሪያ በካይሮ መክረዋል። የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሚ ሽኩሪ ፣ የጆርዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አይማን ሳፋዲ ፣ እና የኢራቅ የውጭ…
ቢዝነስ በሩብ ዓመቱ ከ720 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች እና ገንዘቦች በቁጥጥር ዋሉ Meseret Demissu Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ2013 በጀት ዓመት በገቢና በወጪ ኮንትሮባንድ 720 ሚሊየን 865 ሺህ 714 ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ልዩ ልዩ ዕቃዎች እና የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች መያዛቸውን ገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ። ከዚህ ውስጥ 568 ሚሊየን 754 ሺህ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የታዳሽ ሀይልን ለማቅረብ የሚያስችል የ1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተገኘ Tibebu Kebede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሮኪ ማውንቴን ኢንስቲቲዩት በኢትዮጵያ ገጠራማ አካባቢዎች የታዳሽ ሀይል ለማቅረብ 1 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማግነቱን አስታወቀ። ኢንስቲቲዩቱ እንዳስታወቀው ከኔዘርላንድሱ አይ ኬ ኢ ኤ ፋውንዴሽን የተገኘው ድጋፍ የታዳሽ ሀይልን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ለታይዋን ተጨማሪ ሚሳኤሎችንና ሰው አልባ አውሮፕላን ለመሸጥ እቅድ እንዳላት ተገለጸ Meseret Demissu Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ለታይዋን ተጨማሪ ሚሳኤሎችንና ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) የመሸጥ እቅድ እንዳላት አንድ ሪፖርት አመላከተ። ቻይና ግዛቴ በምትላት ታይዋን ላይ እያሳደረች ያለውን ጫና ተከትሎ አሜሪካ ተጨማሪ ዘመናዊ የጦር መሳሪያዎችን ለታይዋን…
የሀገር ውስጥ ዜና 11ኛው የፌደራልና ክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 11ኛው የፌደራልና ክልል ፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዳሻው ጣሰው፣ የፌደራል ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነሮችና የአስሩም ክልሎች የፖሊስ ኮሚሽነሮችና ምክትል ኮሚሽነሮች እየተሳተፉ…
ስፓርት ትውልደ ኢትዮጵያዊው አዶናይ ለማንቼስተር ዩናይትድ ፈረመ Abrham Fekede Oct 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊው ታዳጊ አዶናይ ወንድወሰን ለማንቼስተር ዩናይትድ ፈረመ፡፡ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆነው የ16 ዓመቱ አዶናይ ከክለቡ ጋር ለሦስት ዓመታት የሚያቆየውን ውል ተፈራርሟል፡፡ በግራ መስመር ቦታ ላይ የሚጫወተው አዶናይ በተለያዩ…
የዜና ቪዲዮዎች የአዲስ አበባ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ድርጅታዊ ኮንፈረንስ የአቋም መግለጫ Tibebu Kebede Oct 13, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=vMRNolVgStA