በኢትዮጵያ ተጨማሪ 521 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 771 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል
አዲስ አበባ ፣ህዳር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 5 ሺህ 478 የላቦራቶሪ ምርመራ 521 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 101 ሺህ 248 ደርሷል።
በሌላ በኩል…