Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር የተጀመረው ሂደት መቆሙን የገንዘብ ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድን በከፊል ወደ ግል ለማዘዋወር የተጀመረው ሂደት መቆሙን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የ2013 ዓ.ም የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈፃፀምን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም…

በአማራ ክልል የወባ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን ኢንስቲቲዩቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የወባ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ በክልሉ በ2012 በጀት ዓመት የወባ ተጠቂዎች ከ2011 በጀት ዓመት የተጠቂዎች ቁጥር በ66 በመቶ ጨምሯል ተብሏል፡፡…

የደህንነት ፍተሻ መስፈርት አሟልቶ እንዳይገባ የተከለከለ ሰው አልባ በራሪ ቁስ የለም

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚጠበቅበትን የደህንነት ፍተሻ መስፈርት አሟልቶ እንዳይገባ የተከለከለ ሰው አልባ በራሪ ቁስ (ድሮን) አለመኖሩን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛዉ ገለጹ፡፡ ዋና ዳይሬክተሩ ይህን የተናገሩት ዛሬ…

በፈረንሳይ ውሾች ኮሮና ቫይረስ ያለባቸውን ሰዎች በማሽተት እንዲለዩ ስልጠና እየተሰጣቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ኮርሲካ የሚገኙ የእሳት አደጋ ሰራተኞች ውሾች ኮሮና ቫይረስ ያለባቸውን ሰዎች በማሽተት እንዲለዩ የሚያስችል ስልጠና እየሰጧቸው ነው፡፡ ስልጠናው ውሾቹ የሰዎቹን የሰውነት ጠረን በማሽተት በኮሮና ቫይረስ መያዝ አለመያዛቸውን ለመለየት…

በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል የቆየውን የመከባበር ባህል አጠናክሮ ለማስቀጠል የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ የቦርድ አባላት ጋር በዛሬው ዕለት ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ ወቅት ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ ሕዝቦች መካከል የቆየውን የመከባበር ባህል አጠናክሮ ለማስቀጠል የእምነት ተቋማት ሚና ከፍተኛ…

ጠ/ሚ ዐቢይ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በኢትዮጵያ በጋራ እያደረጉት ባለው ሁለተኛ ቀን ጉብኝታቸው የታላቁ ህዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉብኝታቸው የግድቡ ግንባታ ሂደት በጥሩ ሁኔታ…

ለትምህርት ቤቶች 50 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ለማሰራጨት ዝግጅት ተደርጓል- ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ኮሮና ቫይረስ መከላከልን ታሳቢ ያደረገ ትምህርት ለማስጀመር 50 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ለስርጭት መዘጋጀቱን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በአፋር ክልል የ2013 ዓ.ም ትምህርት በሚጀመርበት ቅድመ ሁኔታ…

ዓለም አቀፉ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ተከበረ

አዲስ አበባ፤ ጥቅምት 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ቀን ተከብሮ ውሏል። ቀኑ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ32ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ11ኛ ጊዜ “የተጠናከረ የአደጋ ስጋት አስተዳደር ለህዝብ ልማትና ዕድገት” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው።…

በማዕድን ዘርፍ በቀጣይ 10 ዓመታት ውስጥ 500 የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለመሳብ መታቀዱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ 500 የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና 1 ሺህ የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ማቀዱን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማትና ከክልሎች ጋር የልማት ዕቅዶች ላይ ውይይት…

በምስራቅ ሃረርጌ ዞን ቦረዳ ከተማ የሰው ህይወት ያጠፉ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ቦረዳ ከተማ በህግ ጥላ ስር የነበሩ ግለሰብ ላይ አሰቃቂ ግድያ የፈጸሙ ሁለት ተከሳሾች በ18 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ መወሰኑን የዞኑ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የፍርድ ቤቱ ዳኛ አቶ አሸናፊ ሼዱ ÷ ቅጣቱ…