በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ማድረሱን ፓሊስ ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ አድዋ ድልድይ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
ዛሬ ጠዋት ሁለት ሰዓት አካባቢ ድርጊቱ መፈጸሙንም ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው፡፡
ግለሰቡ ቀላል ጉዳት…