Fana: At a Speed of Life!

ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የፌዴራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመከላከያ ሠራዊት እየተደረገ ያለውን ድጋፍ ለማስተናገድ የተለያዩ የፌደራል ተቋማትን ያሳተፈ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሠላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል የሀገሪቱን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክቶ በተዘጋጀ መድረክ…

አቶ አብርሀም አለኸኝ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብርሀም አለኸኝ የአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሀላፊ ሆነው ተሾሙ። የክልሉ ብልፅግና ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት ሃላፊ የነበሩት አቶ አገኘሁ ተሻገር የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው መሾማቸው የሚታወስ ነው።…

አቶ ወርቁ አይተነው ለመከላከያ ሰራዊት እና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 ሰንጋዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቱ አቶ ወርቁ አይተነው ለጀግናው የመከላከያ ሰራዊትና ለአማራ ልዩ ሀይል 100 የስጋ በሬዎችንና 200 ኩንታል ፉርኖ ዱቄት ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን የባላሃብቱ ተወካይ አቶ ሲሳይ ታደሰ በጎንደር ከተማ ተገኝተው ለሎጂስቲክ ኮሚቴው…

እስራኤል የበረሃ አንበጣ ለመከላከል 27 ድሮኖች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የእስራኤል መንግስት የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የሚያግዙ 27 ድሮኖች ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለጸው ከድሮኖቹ በተጨማሪ ሁለት ጄኔሬተሮችንም ለግሰዋል፡፡ የግብርና ሚኒስትር አቶ…

ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤትን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው -ጆ ባይደን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤቱን አለመቀበላቸው አሳፋሪ ነው ሲሉ ጆ ባይደን ገለፁ። ባለፈው ቅዳሜ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን እንዳሸነፉ የተነገረላቸው ጆ ባይደን፤ ዶናልድ ትራምፕ ውጤቱን ባይቀበሉም ከውጭ…

ጦርነቱ የሀገርን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ የጣለን ፅንፈኛ ቡድን አድኖ የመያዝ ግብ ያለው ነው – ዶክተር ቀንአ ያደታ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጦርነቱ ተራ ወንጀለኛን የማፈላለግ ሳይሆን የሀገርን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ የጣለን ፅንፈኛ ቡድን አድኖ የመያዝ ግብ ያለው መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀንአ ያደታ ተናገሩ። ፅንፈኛው ቡድን እያሰራጫቸው ያሉ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሕዝቡ በንቃትና በተደራጀ መንገድ አካባቢውን እንዲጠብቅ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ የህወሓት ጁንታ ፀሐይ እየጠለቀች መሆኑን ጠቅሰው፥ “ይሄንን መርዶ ጁንታው በቁሙ ተረድቶታል”…