Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት ሶስት ወራት ለውጭ ገበያ ከቀረቡ የማዕድን ምርቶች ከ178 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 3 ወራት የተለያዩ ማዕድናትን በማምረትና ለውጭ ገበያ በማቅረብ ከ178 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማግኘቱን የማዕድን እና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴሩ በሩብ ዓመቱ ወርቅ፣ ታንታለም፣ ኳርትዝ፣…

የግሉ ዘርፍ ኢንዱስትሪዎች ግብአቶችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ አርሶ አደሮች በመግዛት መጠቀማቸው የሚበረታታ ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ጭላሎ ፉድ ኮምፕሌክስ እና ተመሳሳይ የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንት ሥራዎች ለስንዴ ምርቶቻቸው የሚሆኑ ግብአቶችን በአቅራቢያቸው ከሚገኙ አርሶ አደሮች በመግዛት መጠቀማቸው የሚበረታታ መሆኑን ገልጸዋል።…

ባለፉት 24 ሰዓታት 866 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ10 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 383 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 866  ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 84 ሺህ 295 ደርሷል። በሌላ በኩል…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለፀጥታ ፣ የደህንነት እና ባለ ድርሻ አካላት  ልዩ የምስጋናና እውቅና መርሃ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 1 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዘንድሮው የመስቀል እና የእሬቻ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ እውቅና መርሃ ግብር አካሄደ። የምስጋና እና የእውቅና ዝግጅቱ በቅርቡ በተመረቀው ፕሮግራም ወዳጅነት ፓርክ…

የአረንጓዴ አሻራ ስራዎች ለግብርና ምርታማነት የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ በተግባር እየታየ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት ዓመታት የተከናወኑ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብሮች በሰብል ልማትና ምርታማነት ላይ የራሳቸውን አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርሲ ዞን ለዓመታት…