Fana: At a Speed of Life!

ከበባ ውስጥ ገብቶ ለአምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ የነበረው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣት መልሶ እያጠቃ ነው– ጀኔራል ብርሃኑ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህወሃት ውስጥ ባለ የጥፋት ቡድን ከበባ ውስጥ ገብቶ ለአምስት ቀናት ምግብና ውሃ ተከልክሎ የነበረው የሰሜን ዕዝ ጦር ከከበባ በመውጣት ራሱን መልሶ በማደራጀት እያጠቃ በርካታ ቦታዎችን በመቆጣጠር ወደፊት በመገስገስ ላይ መሆኑን የጦር ኃይሎች…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጋር በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ የስልክ ውይይት አካሄዱ።   የውጭ ጉዳይ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት…

ከሃዲው ቡድን በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈፀሙን ቀጥሎበታል – ምክትል ጠ/ሚ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምድር ላይ ያሉ የመጨረሻ የክፋት መገለጫዎችን ከመፈፀም ወደ ኋላ የማይመለሰው ይህ የህወሓት ቡድን በተለያዩ ክልሎች ፅንፈኞች እና አሸባሪዎችን እያስተባበረ፣ ስምሪት እየሰጠ እና በፋይናንስ እየደገፈ በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈፀሙን…

አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሥራቸውን ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና አዲሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ስራቸውን በይፋ ጀመሩ፡፡ ሚኒስትሩ በዛሬው እለት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር በመስሪያ ቤቱ በመገኘት ትውውቅ አድርገዋል፡፡ በዚህ…

ሰራዊቱ በአሁኑ ሰዓት ከሁመራ እስከ ሽራሮ ያለውን ቦታ በማጥቃት የተለያዩ ስፍራዎችን በቁጥጥር ስር እያዋለ ነው- ሜ/ጄ መሐመድ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁመራና አካባቢው ሙሉ ለሙሉ በመከላከያ ሰራዊት ቁጥጥር ስር መዋሉን የሀገር መከላከያ ሰራዊት የኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል መሐመድ ተሰማ አስታወቁ። ሰራዊቱ በአሁኑ ሰዓት ከሁመራ እስከ ሽራሮ ያለውን ቦታ በማጥቃት የተለያዩ…

አየር ሀይሉ ጠላት ሊጠቀምባቸው ያሰባቸውን የተመረጡ ኢላማዎች በመደብደብ ከጥቅም ውጭ አድርጓል-ሜ/ጄ ይልማ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ሀይል ጠላት ሊጠቀምባቸው ያሰባቸውን የተመረጡ ኢላማዎች በመደብደብ ከጥቅም ውጭ ማድረጉን የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ አስታወቁ። የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ይልማ መርዳሳ…

273 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) እስር ቤት የነበሩ 273 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ከሳኡዲ አረቢያ ጄዳ ከተማ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን በጄዳ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ከዛሬ ተመላሾች ውስጥ 134 ታዳጊ ልጆች፣ 137 ሴቶች እና 2 ህጻናት…