የሀገር ውስጥ ዜና በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ዜጎች ህይወት አለፈ Abrham Fekede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ ድኋንዝ ባጉና ቀበሌ በግለሰቦች መካከል በተፈጠረ ግጭት የ12 ንጹሃን ዜጎች ህይወት ማለፉ ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ጋሹ ዱጋዝ ግጭቱ ትናንት ከሌሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ…
የዜና ቪዲዮዎች 13ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን እየተከበረ ነው Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=RNPUboWUrm0
የሀገር ውስጥ ዜና ፋና ቴሌቪዥን የአረብኛ ቋንቋ ስርጭት በይፋ ጀመረ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በአረብኛ ቋንቋ የሚያስተላልፋቸውን ዝግጅቶች ዛሬ በይፋ ጀመረ። በኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ታሪክም የራሱን ቀለምና አሻራ እያሳረፈ የዘለቀው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ባለበት ወቅት ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ወርቅ ተያዘ Feven Bishaw Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ 3 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ወርቅ ተያዘ፡፡ 1 ነጥብ 4 ኪሎ ግራም መጠን ያለው ወርቅ አዲስ አበባ ከሚገኘው የካሜሩን ኤምባሲ ወደ ካሜሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የተላከ መልዕክት በማስመሰል ከሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድና የኤርትራው ፕሬዚዳንት የግልገል ጊቤ 3 የኃይል ማመንጫ ግድብን ጎበኙ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የግልገል ጊቤ 3 የኃይል ማመንጫ ግድብን ጎበኙ፡፡ በስፍራው እየተሰራ ያለውን የ"ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት አካል የሆነውን የሰው ሰራሽ ሐይቅ ግንባታንም ጎብኝተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ወንጀል ክስን በችሎት ለማንበብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ህገመንግስቱን ለመናድ በማሰብ የተለያዩ ህገመንግስቱን የሚቃረኑ የሽግግር ሰነዶችን በማዘጋጀት ወንጀል ክስን በችሎት ለማንበብ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ። አቶ ልደቱ ዛሬ ረፋድ በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ…
የዜና ቪዲዮዎች የትምህርት ዝግጅት በአፋር ክልል Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Hexbi-EwGEY
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በደቡብ ጎንደር ዞን በኩታ ገጠም የለማ የጤፍ ማሳን ጎበኙ Abrham Fekede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመሥገን ጥሩነህ በደቡብ ጎንደር ዞን በኩታ ገጠም የለማ የጤፍ ማሳን ጎበኙ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ ዝጎራ ቀበሌ ነው ጉብኝቱን ያደረጉት፡፡ የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ በጅማ ዞን ጉብኝት አደረጉ Tibebu Kebede Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ። መሪዎቹ ዩኒቨርሲቲው የሚያካሂዳቸውን የምርምርና የግንባታ እንቅስቃሴዎች መጎብኘታቸውን ኢቢሲ ዘግቧል። በተያያዘም ጠቅላይ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኮሮናቫይረስ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ለ28 ቀናት ሊቆይ እንደሚችል አንድ ጥናት አመላከተ Meseret Awoke Oct 12, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሮናቫይረስ በአንዳንድ ቦታዎች ላይ ለ28 ቀናት መቆየት እንደሚችል ጥናት አመላከተ፡፡ ኮቪድ-19ን የሚያስከትለው የኮሮና ቫይረስ ከጉንፋን ቫይረስ በባሰ በገንዘብ ኖቶች፣ በብርጭቆ እና በማይዝግ ብረት ለ28 ቀናት ሊቆይ እንደሚችል ነው…