Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ አርመንያንና አዘርባጃንን ልታሸማግል ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ በናጎርኖ ካራባህ ክልል ወደ ጦርነት የገቡትን አርመንያንና አዘርባጃንን ልታሸማግል መሆኑ ተሰምቷል፡፡ ሁለቱ ሃገራት ከሳምንት በፊት ወደ ጦርነት መግባታቸው ይታወሳል፡፡ አሁን በሞስኮ ሊደረግ የታሰበው የሃገራቱ ውይይት ወደ ጦርነት…

በአዲስ አበባ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በማጠር ለተለያዩ አገልግሎት ባዋሉ አካላት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በማጠር ለተለያዩ አገልግሎት ባዋሉ አካላት ላይ ህጋዊ እርማጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡   የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ በመመደብ…

በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በመምህርነት ሙያ ሲያገለግሉ የነበሩ ባለሙያዎች ሃገራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ ሚኒስቴሩ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለሰባት ወራት የተቋረጠውን የመማር ማስተማር ሂደት ለማገዝ መምህራኑ በአቅራቢያቸው በሚገኙ…

ሰሜን ኮሪያ ትልቅ የተባለውን ወታደራዊ ትዕይንት ልታሳይ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ በታሪኳ ትልቅ የተባለውን ወታደራዊ ትዕይንት ለማሳየት እየተዘጋጀች መሆኑ እየተነገረ ነው፡፡ ወታደራዊ ትዕይንቱ የሠራተኞች ፓርቲን 75ኛ ዓመት ምስረታን በማስመልከት የሚካሄድ ነው ተብሏል፡፡ ለአሁኑ ወታደራዊ ትዕይን ካለፈው…

ማህበራዊ ድረ-ገጽን በአግባቡ አለመጠቀም ከ50 ሺህ ብር እስከ አምስት ዓመት እስራት ያስቀጣል

አዲስ አበባ ፣መስከረም 29፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ማህበራዊ ድረ-ገጽን በአግባቡ አለመጠቀም የህግ ተጠያቂነትን እንደሚያስከትል ተገለጸ፡፡ በንቃተ ህግ ትምህርትና ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ የሰውዘር አበበ እንዳሉት÷ የማህበራዊ ድረ-ገጽ አጠቃቀምን አስመልክቶ…

የ2020 የኖቤል የሰላም ሽልማትን የዓለም የምግብ ፕሮግራም አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2020 የኖቤል የሰላም ሽልማትን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አሸነፈ፡፡ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አንዱ አካል የሆነው የዓለም የምግብ ፕሮግራም የዘንድሮውን የሰላም ሽልማት የወሰደው ረሃብን ለመዋጋት ባደረገው ጥረት መሆኑን ኮሚቴው…

ስምንት ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል ተብለው ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ስምንት የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል በመባል መለየታቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የልህቀት ማዕከል እንዲሆኑ የተመረጡት ዩኒቨርስቲዎች አዲስ አበባ፣ ጎንደር፣ ባህርዳር፣ መቐለ፣ ጅማ፣…

13ኛው ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 13ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ በዓል ሰኞ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም "ሰንደቅ ዓላማችን ለሰላማችን፣ ለአብሮነታችንና ለሃገራዊ ብልጽግናችን!" በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ ቀኑ በየዓመቱ የተለያየ መሪ ቃል እየተቀረፀለት በፌደራል፣…

በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገብቷል። ልዑኩ ጅግጅጋ ከተማ ሲደርስ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድና በሌሎች…

ለተላመደ ቲቢ ታካሚዎች የተመጣጠነ ምግብ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለተላመደ ቲቢ ታካሚዎች የተመጣጠነ ምግብ እየተሰራጨ መሆኑን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ።። ምግቡ እየተሰራጨ የሚገኘው መድሃኒት በተላመደ የቲቢ በሽታ አማካኝነት ሰውነታቸው በምግብ እጦት ለተጎዱ ሕሙማን መሆኑን…