የሀገር ውስጥ ዜና ስምንት ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል ተብለው ተለዩ Abrham Fekede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ስምንት የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር ልህቀት ማዕከል በመባል መለየታቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የልህቀት ማዕከል እንዲሆኑ የተመረጡት ዩኒቨርስቲዎች አዲስ አበባ፣ ጎንደር፣ ባህርዳር፣ መቐለ፣ ጅማ፣…
Uncategorized 13ኛው ብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ ቀን የፊታችን ሰኞ ይከበራል Tibebu Kebede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 13ኛው ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ በዓል ሰኞ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም "ሰንደቅ ዓላማችን ለሰላማችን፣ ለአብሮነታችንና ለሃገራዊ ብልጽግናችን!" በሚል መሪ ቃል እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ ቀኑ በየዓመቱ የተለያየ መሪ ቃል እየተቀረፀለት በፌደራል፣…
የሀገር ውስጥ ዜና በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገባ Tibebu Kebede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ የተመራው ከፍተኛ የህብረቱ ልዑክ ሶማሌ ክልል ገብቷል። ልዑኩ ጅግጅጋ ከተማ ሲደርስ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሀመድና በሌሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ለተላመደ ቲቢ ታካሚዎች የተመጣጠነ ምግብ እየተሰራጨ ነው Tibebu Kebede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለተላመደ ቲቢ ታካሚዎች የተመጣጠነ ምግብ እየተሰራጨ መሆኑን የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ አስታወቀ።። ምግቡ እየተሰራጨ የሚገኘው መድሃኒት በተላመደ የቲቢ በሽታ አማካኝነት ሰውነታቸው በምግብ እጦት ለተጎዱ ሕሙማን መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዴሪ የፖሊስ ዶክትሪን ይፋ ሆነ Tibebu Kebede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የፖሊስ ዶክትሪን ዛሬ በሸራተን አዲስ ይፋ ሆነ፡፡ ዶክትሪኑ ላለፉት ሁለት ዓመታት በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን እና በሰላም ሚኒስቴር ሲዘጋጅ የቆየ ነው ተብሏል። የሰላም ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል ፖሊስ የሕዝብ ሰላም እና ደኅንነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤና አመራሮች የምርጫ ቦርድን የምርጫ ዝግጅት ጎበኙ Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የምክር ቤት አመራሮች የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቅድመ ዝግጅትን ጎብኝተዋል፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስድስተኛው ሃገር አቀፍ ምርጫ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከያ…
ፋና 90 የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ለዘላቂ የማሪታይም ተጠቃሚነት በሚል መሪ ቃል ተከብሯል Abrham Fekede Oct 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=OIKspCk_XWo
ፋና 90 ምክር ቤቱ አዲሱን የንግድ ህግ ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር ዕይታ ለንግድና ኢንዱስትሪ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል Abrham Fekede Oct 9, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ZHaAM1PF6_g
ዓለምአቀፋዊ ዜና ትራምፕ ወደ ስራ ለመመለስ ዝግጁ መሆናቸውን ሃኪሞች ተናገሩ Feven Bishaw Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ ፣መስከረም 29፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ስራ ለመመለስ ዝግጁ መሆናቸውን ሃኪሞች ተናገሩ፡፡ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት ኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸው ሆስፒታል መግባታቸው የሚታወስ ነው፡፡ አሁን ላይ ፕሬዚዳንቱ የህክምና ክትትላቸውን ጨርሰው…
የሀገር ውስጥ ዜና የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ከኳታር የትራንስፖርት እና ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Oct 9, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ ከኳታር የትራንስፖርት እና ኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትር ጃሲም ሲይፍ አህመድ አል ሱላይቲ ጋር ተወያዩ። በቪዲዮ ኮንፈረንስ በተካሄደው በዚህ ውይይት ሁለቱ ሀገራት በዘርፉ ያላቸውን ትብብር…