የህዳሴ ግድብ በተመለከተ የሶስተኛ ሀገራት መሪዎች አስተያየት የኢትዮጵያን ታሪክ ካለማወቅ የሚመነጭ ነው- የእስራኤሉ ምክትል የደህንነት ሚኒስትር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያውያን የሚረባረቡበት የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልቶ የሶስተኛ ሀገራት መሪዎች አስተያየት የኢትዮጵያን ታሪክ ካለማወቅ የሚነጭ ነው አሉ የእስራኤል ምክትል የደህንነት ሚኒስትር ጋዲ ይባርከን።
ምክትል ሚኒስትሩ ከፋና…