Fana: At a Speed of Life!

ሜ/ጀ መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊቱ ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ያጠናቅቃል አሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል መሀመድ ተሰማ፣ ሠራዊታችን ሀገርን ከጥፋት የማዳን ተልዕኮውን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንደሚያጠናቅቅ አስታወቁ።   የኢትዮጵያን ዕድገት የማይፈልጉ ታሪካዊ ጠላቶች…

በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወኃት ውስጥ ባለው ህገወጥና ዘራፊ ቡድን በኃይል ተገደው ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት ወደ አማራ ክልል በሰላማዊ መንገድ እየገቡ ነው፡፡ የልዩ ኃይል አባላቱ ከሃገር መከላከያ ሰራዊትና ከአማራ ክልል ልዩ ኃይል አባላት…

የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ 5ኛ ዙር 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ጉባኤ ነው የሚያካሄደው፡፡ ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን ሲጀምር በቅርቡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የተለያዩ…

በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ በሚነዙ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ ሊወሰድ ይገባል – አፈ ጉባኤ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ የሚነዙና በህዝቡ ውስጥ ውዥንብር የሚፈጥሩ መገናኛ ብዙኀን ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አሳሰበ። የምክር ቤቱ አፈ-ጉባኤ አደም ፋራህ በክልሉ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ በመጠቀም ከህገ-መንግሥቱ ጋር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለጆ ባይደን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ 46ኛ ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት ጆ ባይደን የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ዴሞክራቶቹን በመወከል የጆ ባይደን ምክትል ሆነው ለተመረጡት…

በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ጆ ባይደን አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራቱ ዕጩ ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ። ጆ ባይደን ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን በማሸነፍ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸውን አረጋግጠዋል ነው የተባለው። ባይደን በፔንሲልቬኒያ ማሸነፋቸውን ተከትሎ ቀጣዩ…

455 ተጨማሪ ሰዎች ኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው 845 ሰዎች ደግሞ አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታትለ 6 ሺህ 28 ሰዎ የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 455 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 99 ሺህ 201 ደርሷል። በሌላ በኩል…