Fana: At a Speed of Life!

የሽንሌና ቦረና ከርሰ ምድር ውሃ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽንሌና ቦረና ከርሰ ምድር ውሃ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የሽንሌና ቦረና ከርሰ ምድር ውሃ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ጥናትና ዝርዝር ዲዛይን ስራዎች ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ስራዎች…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በአየር ንብረት ተጋላጭነት ፎረም የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተሳተፉ፡፡ የፎረሙ ፕሬዚደንት በሆኑት የባንግላዴሽ ጠቅላይ ሚኒስትር የተጠራው ስብሰባ በተቀመጠው ቀነ ገደብ ውስጥ መሪዎች የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከልና…

በብራዚል በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 5 ሚሊየንን አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በብራዚል በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ5 ሚሊየን መብለጡ ተነገረ፡፡ በአለም ኮሮና ከጸናባቸው አገራት መካከል በሶስተኛ ደረጃ የተቀመጠችው ብራዚል በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 5 ሚሊየንን ተሻግሯል፡፡ እስካሁን በአገሪቱ ከ5 ሚሊየን…

በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የተገነባው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) በደቡብ ወሎ ዞን አልቡኮ ወረዳ በቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በ21 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመረቀ። በዞኑ አልቡኮ ወረዳ ጦሳ ፊላና ቀበሌ የተገነባው አጠቃላይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…

ጂማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 409 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጂማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 409 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቀ። ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም በፒ ኤች ዲ የተመረቁ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው በያዝነው ዓመት ቀደም ብሎ ካስመረቃቸው 3…

በሰበታ ከተማ የተገነባው ዲማ ማኞ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ከተማ የተገነባው ዲማ ማኞአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተመርቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ ትምህርት ቤቱን መርቀዋል። ከተማ አስተዳደሩ በዘንድሮው በጀት አመት 171 ተጨማሪ ክፍሎች መገንባቱን…

ልጁን የሂሳብ ትምህርት በማስጠናት ለልብ ድካም የተዳረገው ግለሰብ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አንድ ቻይናዊ አባት ልጁን የሂሳብ ትምህርት በማስጠናት ለልብ ድካም መዳረጉ ተሰምቷል፡፡ ይህ ግለሰብ የሶስት ዓመት ወንድ ልጁን በሃገሪቱ ትምህርት ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ የሂሳብ ትምህርት በማስጠናት ላይ ነበር ተብሏል፡፡ ነገር ግን የ45…

ሃገር በቀሉ ቡሳ ጎኖፋ ማይክሮ ፋይናንስ ለአውሮፓ ማይክሮ ፋይናንስ ሽልማት የመጨረሻ እጩ ዝርዝር ውስጥ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃገር በቀሉ ቡሳ ጎኖፋ ማይክሮ ፋይናንስ የአውሮፓ ማይክሮ ፋይናንስ በሚያዘጋጀው አመታዊው የምርጥ የማይክሮ ፋይናንስ ተቋም የመጨረሻዎቹ ዝርዝር ውስጥ ገባ፡፡ ተቋሙ በአውሮፓ ማይክሮ ፋይናንስ በተዘጋጀውና በፈረንጆቹ 2020 የምርጥ ማይክሮ…