Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ በ2012 በጀት ዓመት 122 ነጥብ 14 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ2012 በጀት ዓመት 122 ነጥብ 14 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ አየር መንገዱ ገቢውን ያገኘው በዓለም አቀፍና በሀገር ውስጥ ትራንስፖርት መንገደኞችንና ዕቃዎችን በማጓጓዝ፣ የአውሮፕላን ማረፊያ…

የአማራ ልማት ማኅበር 1 ሺህ 255 የመማሪያ ሕንጻ ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በ2013 ዓ.ም 5 ሺህ 20 መማሪያ ክፍሎች የሚኖራቸው 1 ሺህ 255 አዲስ ሕንጻዎችን ለመገንባት አቅዶ እየሠራ መሆኑን ገልጿል። ይህም በ2012 ዓ.ም ተገንብተው ከተጠናቀቁት እና በተለያዩ የግንባታ…

ዓለም አቀፍ የአረጋውያን ቀን መስከረም 21 ቀን በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፍ የአረጋውያን ቀን መስከረም 21 ቀን ‘ወቅታዊ እና ተግባራዊ ምላሽ ለአረጋውያን’ በሚል መሪ ቃል በብሔራዊ ደረጃ እንደሚከበር ተገልጿል፡፡ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አረጋውያን ጡረተኞች ብሔራዊ ማህበር በጋራ…

የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን በምዕራብ አርሲ ዞን ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሱዳን ባለሃብቶች የልዑካን ቡድን በዛሬው እለት በምዕራብ አርሲ ዞን ጉብኝት አድርጓል፡፡ ልዑኩ ዛሬ በዞኑ የሚገኙ የአብጃታ ሻላ ብሔራዊ ፓርክና የላንጋኖ ሐይቅ መጎብኘቱን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡ ቀደም ባለው ቀንም በቢሾፍቱ የሚገኙ ሪዞርቶችን…