Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት በሊቢያ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በሶስት ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ ጣለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሊቢያ ከጦር መሳሪያ ጋር በተያያዘ በሶስት ድርጅቶች ላይ ማዕቀብ መጣሉን አስታውቋል ።   የአውሮፓ ህብረት በሶስት ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ የጣለው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሊቢያ ላይ ከጦር መሳሪያ…

ኢትዮጵያ በታህሳስ ወር ሁለተኛዋን የመሬት ምልክታ ሳተላይት ወደ ህዋ ልታመጥቅ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በታህሳስ ወር ሁለተኛዋን የመሬት ምልክታ ሳተላይት ወደ ህዋ ልታመጥቅ መሆኑን የኢትዮጵያ ስፔስ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሰሎሞን በላይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…