መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች “ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክትን በተመለከተ ገለጻ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን በተመለከተ ገለጻ ተደረገ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በመርሃ ግብሩ መክፈቻ ባደረጉት ንግግር በቅርቡ እውን የሆነው…