Fana: At a Speed of Life!

ብልፅግና ፓርቲ በሩሲያ ገዢ ፓርቲ አዘጋጅነት በተካሄደው የኢንተርኔት ኮንፈረንስ ላይ ተሳተፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሩሲያ ገዢ ፓርቲ ብልፅግናን ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ገዢ ፓርቲዎች ጋር የኢንተርኔት ኮንፈረንስ አካሄደ። በሩሲያው "ዩናይትድ ሩሲያ" ፓርቲ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ይህ ኮንፈረንስ የኢትዮጵያው ብልፅግና፣ የደቡብ አፍሪካ ኤ.…

የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴንን ጨምሮ የፋኦ የኢትዮጵያ ተወካይ በአፋር ክልል የበረሃ አንበጣ ያለበትን ሁኔታ ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግብርና ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴን ፣ ሚኒስትር ዴኤታ ማንደፍሮ ንጉሴን እና የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የኢትዮጵያ ተወካዮች በአፋር ክልል የበረሃ አንበጣ ያለበትን ሁኔታ እና እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ተመልክተዋል። በጉብኝቱ…

ፍርድ ቤቱ አሜሪካ ዊቻት ከኢንተርኔት ላይ እንዳይወርድ የምታደርገውን ሙከራ አገደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአሜሪካ ፍርድ ቤት ዊቻት የተባለው መተግበሪያ ከኢንተርኔት ላይ እንዳይወርድ (ዳውንሎድ እንዳይደረግ) የምታደርገውን ጥረት ማገዱ ተሰማ፡፡ ሃገሪቱ ባሳለፍነው ሳምንት  ዊቻት እና የአጭር ቪዲዮ ማጋሪያ የሆነው ቲክቶክ መተግበሪያዎች ከኢንተርኔት…

በምስራቅ አፍሪካ በጎርፍ መጥለቅለቅ ከ1 ሚሊየን በላይ ሰዎች ለጉዳት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በጎርፍ መጥለቅለቅ ከ 1 ሚሊየን በላይ ሰዎች ለጉዳት መዳረጋቸው ተገለፀ። ከጎርፍ አደጋው በተጨማሪም በምስራቅ አፍሪካ ካለው የአንበጣ መንጋ ወረርሽን እንዲሁም በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ በቀጠናው የምግብ እጥረት…

በመተከል ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ የጸጥታ ችግር ተሳተፈዋል የተባሉ 358 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር መዋላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመተከል ዞን በተለያዩ አካባቢዎች ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ ተሳተፈዋል የተባሉ 358 የሚሆኑ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ሠላም ግንባታ እና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ አበራ ባያታ÷…