Fana: At a Speed of Life!

የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት አይታገስም – አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት እንደማይታገስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤውና የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ በመጭው ሳምንት እንደሚጀመር የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ምዝገባው ከጥቅምት 16 እስከ 30 ቀን 2013 ዓ.ም በየትምህርት ቤቶቹ እንደሚካሄድ ነው የትምህርት ሚኒስቴር…

ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ጎብኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ተመልክተዋል።   ሚኒስትሩ አሻሽሬ አካባቢ ወርቅ በማውጣት ሂደት ላይ…

አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ልደቱ አያሌው በቀረበባቸው ህገ መንግስቱን ለመናድ በማሰብ የሽግግር መንግስት ሰነድ በማዘጋጀት ወንጀል ክስ ላይ የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያን አሰሙ፡፡ ክሱ በኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምስራቅ ምድብ ወንጀል ችሎት ዛሬ በንባብ ቀርቧል፡፡…

በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ የግል ባለሃብቶችን ለማሰማራት እየተሰራ ነው- የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ የፍጆታ ምርቶችን አቅርቦት ለማሳደግ በዘርፉ የግል ባለሃብቶች በስፋት እንዲሰማሩ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ንግድ ቢሮ  የንግድ ውድድር እና ሸማቶች ጉዳይ ዳይሬክተር አቶ አብዱላዚዝ ቃዶ …

አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከአስተዳደር ወሰንና የማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ። የኮሚሽኑ አባላት ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር ባደረጉት ውይይት ከላይ እስከ ታች ያለው የመንግስት መዋቅር የኮሚሽኑን ስራ…

በኢትዮጵያ አብዛኛው አካባቢ የተከሰተውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ ችግር ለመቅረፍ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ አብዛኛው አካባቢ የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ መከሰቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። የኤሌክትሪክ ኃይል መቋረጥ የተከሰተው ከጣና በለስ ወደ ባህርዳር የሚሄድ 400 ኪሎ ቮልት የሚሸከም የኃይል መስመር ላይ ባጋጠመ የቴክኒክ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለህዳሴ ግድብ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የግድቡ ግንባታ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ፅህፈት ቤት አስታወቀ። በፅህፈት ቤቱ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ኃይሉ አብርሃም…

በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞንን በህብረተሰቡና በፀጥታ ሀይሉ የጋራ ርብርብ ሰላማዊ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞንን የሃይማኖት አባቶች፣ የሃገር ሽማግሌዎችና የፀጥታ ሀይል የጋራ ርብርብ ሰላማዊ ማድረግ መቻሉ ተገለፀ። ዞኑን የግጭት መነሻ በማድረግ ኢትዮጵያውያንን እርስ በርስ ለማጠፋፋት የተደረገው ሙከራ ህዝቡ…

ቻይና ጦርነት አትፈራም – ዢ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ ሀገራቸው ጦርነት እንደማትፈራ እና የሉዓላዊነት፣ የደህንነት እና የልማት ፍላጎቷ ዝቅ ተደርጎ እንዲገመት እንደማትፈቅድ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ የቻይና ጦር ወደ ኮሪያ ጦርነት የገባበትን 70ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ…