Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ ጅቡቲ መንገድ 3ኛ የመቆጣጠርያ ኬላ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢትዮ ጅቡቲ መንገድ 3ኛ የመቆጣጠርያ ኬላ ዛሬ አፋር በልሆ ላይ በይፋ ተከፍቷል።   የሠላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ፍሬአለም ሺባባው÷ ኬላውን በቦታው ተገኝተው መርቀው ከፍተዋል።   የኬላው መከፈት…

ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ)የአፋር ክልል ፕሬዚደንት በመሆን ያገለገሉት ሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ይህንንም ተከትሎ የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሱልጣን ሀንፈሬ አሊሚራህ ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ…

በአለም በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 31 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአለም አቀፍ ደረጃ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ31 ሚሊየን አልፏል። በአለም ዙሪያ እስካሁን 31 ሚሊየን 38 ሺህ 922 ሰዎች በኮቪድ-19 መያዛቸውን ተገልጿል። ከዚያም ባለፈ 962 ሺህ 189 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ…

ኮቪድ-19ን ለመከላከል የተሰሩ ሥራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ- 19ን ለመከላከል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራዎችን የሚያሳይ አውደርዕይ በጅማ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ተከፍቷል። አውደርዕዩን የከፈቱት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና በህዝብ ተወካዮች ምክር…

የሀዲያ ዘመን መለወጫ በዓል “ያሆዴ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ)የሀዲያ ዘመን መለወጫ “ያሆዴ” ክብረ በዓል በሀዲያ ዞን እየተከበረ መሆኑን የዞኑ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ አስታውቋል። የዘመን መለወጫ በዓሉ የሀይማኖት አባቶች፣የሀገር ሽማግሌዎች እና የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በተለያዩ ክንዋኔዎች…

በጉደር የሚገኘውን የአምቦ ሰብ ስቴሽን ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጉደር የሚገኘውን የአምቦ ሰብ ስቴሽንን መርቀዋል።   ለአምቦና አካበቢዋ አገልግሎት ይሰጣል ተብሎ የተገነባው ሰብ ስቴሽን 50 ሜጋ ዋት ሀይል መሸከም የሚችልና 110 ሚሊየን…

የመስቀል በዓል ኮቪድ-19 ለመከላከል ሲባል የተወሰነ ምዕመናን በተገኙበት ይከበራል – የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) የዘንድሮው የመስቀል ደመራ በዓል የኮቪድ-19 ወረርሽ መከላከልን መሰረት አድርጎ የተወሰኑ ምዕመናን በተገኙበት እንደሚከበር የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አስታወቀች። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የፓትርያርኩ ልዩ…

በመተማ ከተማ 150 ሺህ ዶላር ወደ ሱዳን ሊያሸሽ የሞከረ ግለሰብ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ ከተማ አስተዳደር 150 ሺህ የአሜሪካን ዶላር በሕገወጥ መንገድ ይዞ ሲንቀሳቀስ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የከተማ አስተዳደተሩ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዋና…

የኦሮሞ ባህልና ታሪክ ማእከልና የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሃውልት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሞ ባህልና ታሪክ ማእከልና የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ ሃውልት የመሰረት ድንጋይ በአምቦ ከተማ ተቀመጠ፡፡ የመሰረት ድንጋዩን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በአርቲስቱ 80 ቀን የሙት መታሰቢያ ላይ…

ዓለም የደረሰበትን የኢንዱስትሪ አብዮት ተመልካች እና ተቀባይ ብቻ የሚሆን ወጣት እንዲኖረን አንሻም- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከልን ዛሬ መርቀው ከፍተዋል። ይህን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሰው ልጅን መስተጋብር በተለያዩ ነባራዊ ጥናቶች ላይ በማንተራስ ፤ ልዩ የቴክኖሎጂ…