Fana: At a Speed of Life!

አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ በ24 ሰዎች ላይ ክስ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ጃዋር መሃመድ እና በቀለ ገርባን ጨምሮ በ24 ሰዎች ላይ ክስ ተከፍቷል፡፡ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ጃዋር ሲራጅ መሀመድ፣ በቀለ ገርባ፣ ሀምዛ አድናን፣ እንዲሁም በሌሉበት የተከሰሱትን የኦሮሚያ ሜዲያ ኔትወርክ (OMN)፤ ደጀኔ ጉተማ፣ ዶ/ር…

በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ከተማ በደረሰ የመኪና አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 10 ሰዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ በኮምቦልቻ ከተማ ሐረጎ መንገድ ጋሌሳ 011 ቀበሌ ከኮምቦልቻ ከተማ ወደ ወልድያ መስመር ሲጓዝ ሚኒባስ መኪና በተመሳሳይ…

“የአባይ ወንዝ ፖለቲካና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ” በሚል ርዕስ አገር አቀፍ አውደ-ጥናት በደብረ-ታቦር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) "የአባይ ወንዝ ፖለቲካና ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ" በሚል ርዕስ አገር አቀፍ አውደ-ጥናት በደብረ-ታቦር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል። የዩኒቨርስቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር መንበሩ ተሾመ ዩኒቨርስቲው…

ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች በግንባታ ላይ የሚገኘውን የእናቶችና ህጻናት ሆስፒታልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በግንባታ ላይ የሚገኘው የእናቶችና ህፃናት ሆስፒታልን ጎበኙ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አያት አካባቢ በግንባታ ላይ ያለውን የእናቶችና ህፃናት…

በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወነ ያለውን የግብርና እንቅስቃሴ እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚኒስትሮችን፣ ሚኒስትር ዲኤታዎችን እና የክልሉን ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ያካተተ በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ ልኡክ በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን እየተከናወነ ያለውን የግብርና እንቅስቃሴ እየጎበኘ ይገኛል፡፡…

አለም አቀፉ የፅዳት ቀን በአዲስ አበባ በፅዳት ዘመቻ ንቅናቄ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አለም አቀፉ የፅዳት ቀን በአዲስ አበባ በፅዳት ዘመቻ ንቅናቄ ተከበረ። ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ በመንግስት ተቋማት፣ በትምህርት ቤቶች እና በሀይማኖት ተቋማት የፅዳት መርሃግብር ተካሂዷል። የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…