Fana: At a Speed of Life!

የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት ስራዎች ቱሪዝምን በማነቃቃት ሀገራዊ ምጣኔ ሀብት ለማሳደግ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሁን ላይ የተጀመሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን የማልማት ስራዎች ቱሪዝሙን በማነቃቃት ሀገራዊ ምጣኔ ሀብት ለማሳደግ የሚጫወቱት ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የምጣኔ ሃብት ጉዳዮች መምህርና ተመራማሪ…

15 ድርጅቶችና ባለሀብቶች ለ”ገበታ ለአገር” ፕሮጀክቶች የ255 ሚሊየን ብር የእራት ኩፖን ገዙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌዴራል ደረጃ ያሉ 15 ድርጅቶች እና ባለሀብቶች ለ"ገበታ ለአገር" ፕሮጀክቶች የ255 ሚሊየን ብር የእራት ኩፖን መግዛታቸው ተገለፀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሶስት ክልሎች "ገበታ ለአገር" በሚል የተለያዩ ፕሮጀክቶች…

የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5 ፣2013 ( ኤፍ.ቢ.ሲ) የጥቃቅንና አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዞች ምርቶቻቸውን የማሳደግ ዓላማ ያለው የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተደርጓል። የገንዘብ ድጋፍ ስምምነቱ የተደረገው በኢትዮጵያ ንግድ እና የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ፕሪሳይስ ኢንተርናሽናል…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ዶክተር ሙክታር ከድርን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ዶክተር ሙክታር ከድርን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው ሾመዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ሹመቱን የሰጡት በኢፌዴሪ ሕገ መንግስት አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 በተደነገገው መሠረት  መሆኑን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት…

ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያን በተለያዩ ሀገራት የሚወክሉ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር ተወያዩ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ዋነኛ ተልዕኮዎች ከሆኑት ለኢትዮጵያ ወዳጅ የማብዛት፣ ገፅታ…

በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ በ26 ተከሳሾች ላይ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ምስክር ማሰማት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ በተከሰሱ በ26 የቀድሞ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞች ላይ ጠቅላይ አቃቤ ህግ የዐቃቤ ህግ ምስክር ማሰማት ጀመረ። በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ በ26 የቀድሞ የብሄራዊ መረጃና…

አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባ አንድ ላይ እንዲገናኙ ያቀረቡትን አቤቱታ ተከትሎ አፈፃፀሙን ለመመልከት በተሰጠው ቀጠሮ መሰረት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ጃዋር መሃመድና አቶ በቀለ ገርባ አንድ ላይ እንዲገናኙ ያቀረቡትን አቤቱታ ተከትሎ አፈፃፀሙን ለመመልከት በተሰጠው ቀጠሮ መሰረት ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ። ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ተወካይም ቀርበው ትእዛዙ መፈፀሙን አብራርቷል።…