Fana: At a Speed of Life!

በአንድ ወር ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ላይ የመኪና እና የመኖሪያ ቤት ሽያጮች በባንክ በኩል ተፈጽመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በገዥና ሻጭ መካከል የሚደረገው የገንዘብ ቅብብል በባንክ በኩል ብቻ መሆኑን ተከትሎ ከ2 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ላይ የመኪና እና የመኖሪያ ቤት ሽያጮች በባንክ በኩል መፈፀማቸውን የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲዉ…

በአዳማ ከተማ ህንጻ ተደርምሶ የአራት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ህንጻ ተደርምሶ ባደረሰው አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ ኢንስፔክተር ወርቅነሽ ገልሜቻ ለኢዜአ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው በከተማው ደምበላ ክፍለ…

የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለሃገር ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ድርጅቶች እና ተቋማት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለገበታ ለሀገር ያቀረቡትን ጥሪ ተከትሎ ድጋፍ እያደረጉ ነው፡፡ በዚህም ሰባት ተቋማት በሶስተኛ ዙር ለገበታ ለሃገር ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ተቋማቱም፦ አዋሽ ባንክ - 30…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በትምህርቱ ዘርፍ የሚያደርጉት ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌት ተረኪን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል ባለው የጋራ ኮሚሽን ጉዳይ እና በዚህ ዓመት በኢትዮጵያ በሚካሄደው የሃገራቱ የጋራ ኮሚሽን…

አውስትራሊያ፤ አሜሪካ፣ ጃፓን እና ህንድ የሚያደርጉትን ወታደራዊ ልምምድ ተቀላቀለች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አውስትራሊያ ቻይና በልዩ ትኩረት የምትከታተለውን እና አሜሪካ፣ ጃፓን እና ህንድ በቤንጋል የባህር ዳርቻ የሚያካሂዱትን ወታደራዊ ልምምድ ተቀላቀለች። አውስትራሊያ ከፈረንጆቹ 2017 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የምትቀላቀለው እና ሀገራቱ ህዳር ወር…

በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 15 በመቶ የሚሆኑት ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል ይገባሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አሁን ላይ በኮቪድ 19 ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 14 ነጥብ 9 በመቶዎቹ ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል እንደሚገቡ ተገለጸ። በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭት ያለበት ሁኔታ እና ከመነሻው ጀምሮ እስካሁን ን ምላሽ በተመለከተ ለመገናኛ…

በአማራ ክልል የወባ ሳምንት  እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ቃል የወባ ሳምንት እየተከበረ ነው፡፡ ሳምንቱ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 27 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ ነው የሚከበረው፡፡ የወባ ሳምንቱን አስመልክቶ የክልሉ ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር…

በሀገሪቱ ወቅታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታና የተቋማት ሚና ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት ፣ 10 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ወቅታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታና የተቋማት ሚና ላይ ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በተዘጋጀው ውይይት ላይ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የመገናኛ ብዙሃን ተሳታፊ ሆነዋል። በዚህም የመገናኛ ብዙሃን…