የብር ኖቶች አብዛኛው የህትመት ሥራ ተገባዶ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ግምጃ ቤት ይገኛሉ
https://studio.youtube.com/video/IF2VS9EvgJI/edit/basic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በኢኮኖሚ ሪፎርም፣ በብር ኖት ለውጥ እና በሌሎች የማክሮ ኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ የሰጡት ማብራሪያ
https://www.youtube.com/watch?v=-E6m2vRL03E
የኦነግ ስራ አስፈፃሚ ውሳኔና የዳውድ ኢብሳ መታገድ
https://www.youtube.com/watch?v=4JNz_21iPwU
በአፍሪካ እስካሁን ከ12 ሚሊየን በላይ የኮቪድ-19 የላብራቶሪ ምርመራዎች ተካሂደዋል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ኮቪድ-19 ምርመራ አጠናክሮ ለመቀጠል ጥሪ መደረጉን ተከትሎ እስካሁን ከ12 ሚሊየን በላይ የላብራቶሪ ምርመራዎች ተደርገዋል፡፡
በዚህም እስካሁን ከተካሄደው የላብራቶሪ ምርመራ 10 በመቶ ያክሉ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡
እንደ…
አስቸኳይና ዘላቂ የመደገፍ ተግባር በጎርፍ ለተጎዱ ዜጎች
https://www.youtube.com/watch?v=u6XMiPgqElE
ኤጀንሲዉ በሳይበር ደህንነት ኦዲት 31 የሚሆኑ ተቋማት ላይ የተለያዩ የሳይበር ደህንነት ክፍተቶች መለየቱን ገለጸ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ በ2012 የበጀት አመት ባደረገዉ የሳይበር ደህንነት ኦዲት 31 የሚሆኑ ተቋማት ላይ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት መለየቱን እና እንዲታረሙ ማድረጉን ገለጸ።
በኤጀንሲዉ የሳይበር ደህንነት ኦዲት እና ኢቫልዌሽን…
በመዲናዋ ለሦስት ዓመታት የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ2013 እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆኗል፡፡
ስትራቴጂው በከተማዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት በተለይም ከብዙኃን ትራንስፖርት አቅርቦት ጀምሮ…
በደቡብ ክልል ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ ይወስዳል – አቶ ርስቱ ይርዳው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው በክልሉ በሚስተዋሉ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቁ፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በክልሉ ትልቅ ፈተና የሆነው በየቦታው የሚነሱ…