በበይነ መረብ የሚፈጸሙ ጥቃቶች አደገኛና ውስብስብ እየሆኑ መምጣታቸውን የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በበይነ መረብ ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች ይበልጥ ውስብስብ እና አደገኛ እየሆኑ መምጣታቸውን የዘርፉ ባለሙያዎች ገልጸዋል፡፡
ከአንድ ሰዓት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ዋና ዋና የኮምፒውተር ሲስተሞችን የመጥለፍ ችሎታ ያላቸው መረጃ መዝባሪዎች አሁን ላይ የበይነ መረብ…