በጎርፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው 600 ሺህ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታና ድጋፍ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በክረምቱ በተከሰተው ጎርፍ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ወደ 600 ሺህ ለሚጠጉ ዜጎች የሰብዓዊ እርዳታና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን ብሔራዊ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ።
ሰሞኑን ከተፋሰሶች ልማት ባለስልጣን፣ ከአደጋ ስጋት ስራ አመራር፣…