Fana: At a Speed of Life!

የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኞች እና የካሜራ ባለሙያዎች ዋስትና ተፈቀደላቸው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስራት ሚዲያ ጋዜጠኛ፣ የካሜራ ባለሙያ እና ኤዲተር የሆኑ አራት ባለሙያዎች ዋስትና ተፈቀደላቸው። በሚዲያ ሁከትና አመጽ ቀስቅሰዋል ተብለው ተጠርጥረው የፍርድ ሂደታቸውን ሲከታተሉ ቆይተዋል። ዛሬ በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት አራዳ ተረኛ…

በላሊበላ ከተማ የዓለም እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በላሊበላ ከተማ የዓለም እጽዋት የማደጎ ዛፍ ፕሮጀክት የችግኝ ተከላ ተካሄደ።   መርሃ ግብሩን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ የሰጡት የባህልና ቱሪዝም ሚንስትሯ ዶክተር ሂሩት ካሳው መርሃ ግብሩ በአገር ውስጥ ቱሪዝም መነሻ ስፍራ…

ዝንብ ሲያሳድዱ ቤታቸው በእሳት የተቃጠለው አዛውንት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዝንብ ሲያሳድዱ የነበሩ አንድ አዛውንት ቤታቸው በከፊል በእሳት ተቃጥሏል። ኑሯቸውን ፈረንሳይ ያደረጉት የ80 ዓመት አዛውንት አርብ እራት በመብላት ላይ እያሉ አንድ ዝንብ እየጮኸች አበሳጭታቸዋለች። ዝምታን ያልመረጡት እኚህ ግለሰብ ታዲያ…

ቻይና የነሃሴ ወር የወጪ ንግዷ 9 ነጥብ 5 በመቶ አደገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቻይና የነሃሴ ወር የወጪ ንግዷ 9 ነጥብ 5 በመቶ ማደጉን አስታወቀች። እድገቱ ለሶስት ተከታታይ ወራት መመዝገቡን ከሀገሪቱ የሚወጡ መራጃዎች ያመለክታሉ። በአንጻሩ ወደ ውጭ የሚላከው ምርት እድገት እያሳየ ቢሄድም ወደ አገር ውስጥ የሚገባው…

በአማራ ክልል ሰላም መስፈን አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ሰላም መስፈን አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና የመስጠት ስነ ስርዓት ተከናወነ።   "ለዘላቂ ልማትና አብሮነት የህግ የበላይነት" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው ስነ ስርዓት የፌዴራል እና የክልሎች…

ብሪታንያ የአውሮፓ ህብረት ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር ካልቻለች ያለ ስምምነት ለመለያየት እንደማታቅማማ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብሪታንያ የብሪግዚት ዋና አደራዳሪ ከአውሮፓ ህብረት ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር ካልቻለ ብሪታንያ ከህብረቱ ያለ ስምምነት ለመለያየት እንደማታቅማማ ገለጹ፡፡ ዴቪድ ፍሮስት ለሜይል ጋዜጣ እንደተናገሩት የሀገራቸውን ድንበር ዳግም መቆጣጠር ቅድሚያ…

በ2013 በጀት ዓመት 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ወደ ሀገር ውስጥ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሲሚንቶ እጥረትን ለመቅረፍ በሀገር ውስጥ ከሚመረተው በተጨማሪ 320 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ከውጪ ሀገር ተገዝቶ እንደሚገባ ንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   በኢትዮጵያ ኮንስትክሽን ስራ መሰረታዊ ግብዓት በሆነው…

በዓለም የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር ከ27 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአለም ዙሪያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ27 ሚሊየን ማለፉ ተነግሯል። እንደ ጆንሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ መረጃ እስካሁን በአለም አቀፍ ደረጃ ከ27 ሚሊዮን የሚልቁ ሰወች በወረርሽኙ መያዛቸውን ያሳያል፡፡ እስካሁን በቫይረሱ…

የአብሮነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአብሮነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ በተለያዩ መርሃ ግብሮች በመከበር ላይ ይገኛል። ቀኑ “እኔ ለወገኔ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፥ በዚህም ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ጽዮን የጋራ መኖሪያ ቤቶች ነዋሪዎች…