ፍቼ ጫምባላላ ከዘመን መለወጫ በዓልነቱ ባሻገር የሲዳማ ህዝብ ጥልቅ የሆነ ማህበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ እሴቶች መገለጫ ነው-ዶ/ር ሂሩት ካሳው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው ለሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምባላላ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት በዓሉ ከዘመን መለወጫ በዓልነቱ ባሻገር የሲዳማ ህዝብ ጥልቅ የሆነ ማህበራዊና ምጣኔ…