Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል መንግስት የመሬት ይዞታ አያያዝን ለማዘመን የሚያስችል ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የመሬት ባንክና ልማት ኮርፖሬሽንና የኢትዮጵያ ጂኦስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የፌዴራል መንግስት የመሬት ይዞታን የሚያዘምን ስራ በማከናወን ላይ መሆኑ ተገልጿል። ለ311 ተቋማት መረጃ ተደራጅቶ ካርታ መዘጋጀቱም…

የ5G ስማርት ስልኮች በ2023 የአለም ግማሽ ያህሉን ገበያ ይቆጣጠራሉ ተባለ

የ5G ስማርት ስልኮች በ2023 የአለም ግማሽ ያህሉን ገበያ ይቆጣጠራሉ ተባለ አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአምስተኛ ትውልድ(5ጂ) ስማርት ስልኮች በ2023 የአለም ግማሽ ያህሉን ገበያ የይቆጣጠራሉ ተባለ፡፡ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ፣ የኢኮኖሚ ማሽቆልቆል እና የሸማቾች…

የብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል አመራሮች ስልጠና በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ፌዴራል ዞን አመራሮች ስልጠና \በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የአመራሩ ስልጠና ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፥ በፌዴራል መዋቅር ውስጥ ከሚኒስትር እስከ ምክትል ዳይሬክተር ያሉ ከ420 በላይ አመራሮች…

165 ኢትዮጵያውያን ከሊባኖስ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊባኖስ በአሰሪዎች በደልና የመብት ጥሰቶች፣ የአካልና የስነ-ልቦና ጉዳት የደረሰባቸው እንዲሁም መጠለያና ምግብ ያጡ የነበሩ 165 ኢትዮጵያውያን ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ። ሊባኖስ የሚገኘው ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ከኢትዮጵያ ኮሙኒቲ…

በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎች 12ኛ ክፍልን ሲጨርሱ የሙያ ባለቤት ይሆናሉ – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት ተማሪዎች 12ኛ ክፍልን ሲጨርሱ የሙያ ባለቤት እንደሚሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ በአጠቃላይ የትምህርት ዘርፍ ውስጥ የሙያ ትምህርቶችን በሁሉም የሙያ ዘርፎች በመስጠት…

በህንድ በአንድ ቀን ከ78 ሺህ ሰዎች በላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በትናትናው ዕለት ብቻ 78 ሺህ 761 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ተገለፀ። ይህ በአሜሪካ በሐምሌ ወር በአንድ ቀን ከተመዘገበው ከፍተኛ ቁጥር በ1 ሺህ 462 ከፍ ይላል ተብሏል። በህንድ ቁጥሩ በዚህ መጠን ከፍ ያለው…

የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ የደቡብ፣ ሶማሌና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች የአመራር ስልጠና እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የአማራ፣ ሶማሌ፣ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች የአመራር ስልጠና እየተካሄደ ይገኛል። የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በባህርዳር የመጀመሪያውን ዙር የአመራር ስልጠና በዛሬው እለት የጀመረ…