Fana: At a Speed of Life!

ግሎባል አሊያንስ ለጤና ሚኒስቴር 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብቶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አሊያንስ) ለጤና ሚኒስቴር 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብቶችን ድጋፍ አደረገ፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነው ድጋፉ ቫይረሱን…

አቶ ርስቱ ይርዳው ለፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ለሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ ፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም የሲዳማ ብሄር የዘመን መለወጫ በዓል ፊቼ ጨምበላላ ለረጅም አመታት…

ለእስያ ፓሲፊክ እና የመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት አምባሳደሮች በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ገለፃ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ የእስያ ፓሲፊክ እና የመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት አምባሳደሮች ስለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ገለጻ አድርጓል። ገለጻው በኢፌዴሪ…

ባለፉት 24 ሰዓታት ለ3 ሺህ 460 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ለ3 ሺህ 460 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 24 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ከዚህ ውስጥ 18 ወንድ ስድስቱ ደግሞ ሴት ሲሆኑ፥ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ናቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ2012 የሲዳማ የፊቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ሙሉ መልዕክቱም እንደሚከተለው ቀርቧል። እንኳን ለ2012 የሲዳማ የፊቼ ጨምበላላ በዓል በሰላም አደረሰን፣…

ባለፉት ሁለት ሳምንታት የታየው የኮቪድ-19 ስርጭት በሁለቱ ወራት ውስጥ ከነበረው ይበልጥ አሳሳቢ ነው -የጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት ሁለት ሳምንታት የታየው የኮቪድ-19 ስርጭት በሁለቱ ወራት ውስጥ ከነበረው ይበልጥ አሳሳቢ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። እንደ ሃገርና እንደ አዲስ አበባ ከተማ ባለው የቫይረሱ አጠቃላይ ሁኔታ ላይ የጤና ሚኒስቴር፣ የህብረተሰብ ጤና…

የከተማ አስተዳደሩ የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ላልነበራቸው ነባር የመስጊድ ይዞታዎች 70 የይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የመስጂድ እና የምርምር ማእከል የግንባታ ቦታ ርክክብ ተካሄደ። የከተማ አስተዳደሩ ለመስጅዱ ግንባታ የሚያገልግል 30 ሺህ ካሬ ሜትር ቦታንም አስረክቧል ። ኢ/ር ታከለ ኡማ ቦታውን ለኢትዮጵያ…

ከሙከጡሪ-ኮከብ መስክ የመንገድ ግንባታ ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን በመቅረፍ ግንባታው እየተከናወነ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ የመንገድ ግንባታ ጋር ተያይዞ የሚነሱ ችግሮችን በመቅረፍ በጥሩ ሁኔታ ግንባታው እየተከናወነ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። 58 ነጥብ 8 ኪሎ ሜትር ርዝመት የሚሸፍነውን የሙከጡሪ-ኮከብ መስክ ፕሮጀክት…

በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ 60 ሚሊየን ሰዎች ለከፋ ድህነት ይጋለጣሉ – የዓለም ባንክ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ዓለም ላይ 60 ሚሊየን ሰዎች ለከፋ ድህነት እንደሚጋለጡ አስጠነቀቀ። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስ እንዳሉት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ የበርካታ ሃገራት ኢኮኖሚ ተጎድቷል። በወረርሽኙ ሳቢያ በሚሊየን…