ግሎባል አሊያንስ ለጤና ሚኒስቴር 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብቶችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (ግሎባል አሊያንስ) ለጤና ሚኒስቴር 11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብቶችን ድጋፍ አደረገ፡፡
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ለተደረገው ድጋፍ አመስግነው ድጋፉ ቫይረሱን…