ቢዝነስ የመስከረም ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ባለበት ይቀጥላል Meseret Demissu Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስከረም ወር የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ከአውሮፕላን ነዳጅ በስተቀር ባለበት እንደሚቀጥል የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዓለም ገበያ ላይ የሚኖረውን የነዳጅ ዋጋ መነሻ በማድረግ እንደአስፈላጊነቱ ማስተካከያ ሊደርግ እንደሚችል …
ዓለምአቀፋዊ ዜና ከሰሃራ በታች በሚገኙ ሀገራት 70 ሺህ ሕፃናት በረሃብ የመሞት አደጋ ተጋርጦባቸዋል – የህጻናት አድን ድርጅት Meseret Awoke Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት 70 ሺህ ሕፃናት የተያዘው የፈረንጆቹ ዓመት ከመጠናቀቁ በፊት ከፍተኛ የሆነ በረሃብ የመሞት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ሲል የህጻናት አድን ድርጅት አስጠንቅቋል ፡፡ ኮሮና መከሰቱን ተከትሎ የተጣሉ እገዳወች እና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሆንግ ኮንግ ለዜጎቿ የኮሮና ቫይረስ የምርመራ ዘመቻ ማድረግ ጀመረች Feven Bishaw Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሆንግ ኮንግ ለዜጎቿ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ዘመቻ ማድረግ ጀመረች። የራስ ገዝ አስተዳደሯ ሆንግ ኮንግ በፍቃደኝነት ላይ ተመስርታ የምታደርገው ምርመራም ከቻይና በመጡ የህክምና ባለሙያዎች በመታገዝ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡ በዚህም…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሊባኖስ አዲስ መንግስት እንድትመሰርት ጠየቁ Meseret Demissu Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 26 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሊባኖስ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር መሾሙን ተከትሎ ሀገሪቱ በፍጥነት አዲስ መንግስት እንድትመሰርት ጠይቀዋል። አዲሱን የጠቅላይ ሚኒስትርነት ቦታ የያዙት በጀርመን የሊባኖስ አምባሳደር የነበሩት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሊባኖስ 18 በእስር ላይ የነበሩ ሰዎችን ጨምሮ 90 ኢትዮጵያውያን ተመለሱ Feven Bishaw Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊባኖስ 18 በእስር ላይ የነበሩ ሰዎችን ጨምሮ 90 ኢትዮጵያውያን መመለሳቸውን ሊባኖስ የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት አስታወቀ። ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤቱ በሊባኖስ 2 እስር ቤቶች ታስረው የነበሩ 19 ኢትዮጵያውያንን ከፍርድ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሀገራት የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚወስዷቸውን የደህንነት እርምጃዎች መቀጠል አለባቸው- የአለም ጤና ድርጅት Meseret Awoke Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 26፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የሚወስዷቸውን የደህንነት እርምጃዎችን እንዲቀጥሉ የዓለም ጤና ድርጅት አሳስቧል፡፡ የንግድ እንቅስቃሴዎችን እና ሌሎች አገልግሎቶችን በድጋሜ ለመክፈት ዝግጅ እያረጉ የሚገኙ ሀገራት ህዝባዊ ስብሰባዎችን መገደብ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት 1 ሺህ 173 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ19 ሰዎች ሕይወት አልፏል Tibebu Kebede Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 18 ሺህ 160 የላብራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 173 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 53 ሺህ 304…
የሀገር ውስጥ ዜና አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መዝገብ በተጠርጣሪዎች ላይ የሚመሰክሩ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አቅርቦ ጭብጥ አስመዘገበ Tibebu Kebede Sep 1, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቃቤ ህግ በእነ አቶ ጃዋር መሀመድ መዝገብ በሁሉም ተጠርጣሪዎች ላይ የሚመሰክሩ ቀሪ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን አቅርቦ ጭብጥ አስመዘገበ። በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ተረኛ ችሎት ተጠርጣሪዎቹ የቀረቡ ሲሆን፥ ከዚህ በፊት…