Fana: At a Speed of Life!

ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ ምክክር ኢኒሼቲቭ በይፋ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሁሉን አቀፍ ሃገራዊ ምክክር ኢኒሼቲቭ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመስርቷል፡፡ ኢኒሼቲቩ መሰረታዊ በሆኑ ሃገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ዘላቂ የምክክር መድረክን የመፍጠር ትልም እንዳለ ነው የተገለጸው፡፡ በኢኒሼቲቩ ይፋዊ ምስረታ ላይ ንግግር ያደረጉት…

ትራምፕና ባይደን ሁለተኛውን ፕሬዚዳንታዊ ክርክር በቨርቹዋል እንዲያካሂዱ ቢወሰንም ፕሬዚዳንቱ እንደማይገኙ አሳውቀዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና በዲሞክራቱ እጩ ጆ ባይደን መካከል የሚካሄደው ሁለተኛው ፕሬዚዳንታዊ ክርክር በቨርቹዋል እንዲያካሂዱ ቢወሰንም ትራምፕ እንደማይሳተፉ አሳውቀዋል፡፡   ቀደም ብሎ ውሳኔውን የፕሬዚዳንታዊ…

በሶማሌ ክልል የተገነባው የፀሀይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሶማሌ ክልል የተገነባው የፀሀይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑ ተገለፀ። በምርቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የሶማሊ ክልል ምክትል ርዕስ መስተዳደር አቶ ሙስጠፌ መሐመድ፣የውሃ፣ መስኖና እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትርን ጨምሮ…

የእንግሊዝ መንግስት በኢትዮጵያ አጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ላይ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንግሊዝ መንግስት በኢትዮጵያ አጠቃላይ ትምህርት ዘርፍ ላይ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ። የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ጌታሁን መኩሪያ ከእንግሊዝ የዓለም አቀፍ ልማት ጉዳዮች ሚኒስትር ባሮኔስ ሃግ ጋር በአጠቃላይ ትምህርት…

297 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 297 ኢትዮጵያውያን ዛሬ  ከሳኡዲ አረቢያ ወደ አገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ዛሬ ወደ አገራቸው ከተመለሱት 297 ኢትዮጵያውያን ውስጥ 25ቱ ህጻናት መሆናቸው ታውቋል፡፡ ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከውጭ…

በመተከል ዞን ሽብር ሲፈጥሩ በነበሩ የጥፋት ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሰሞኑ በመተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ጉብላክ ቀበሌ በንጹሃን ዜጎች ላይ ሽብር ሲፈጥሩ በነበሩ 14 የጥፋት ኃይሎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሰላም ግንባታና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ ጋሹ ዱጋዝ በተጨማሪም…

በደሴ ፣ኮምቦልቻ እና ድሬዳዋ  ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በደሴ ፣ኮምቦልቻ እና ድሬዳዋ  ከተማ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን ለማጠናከርና ህዝቡ በህወኃት በሚነዙ አፍራሽ እና መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ሳይደናገር በአብሮነት የመኖር…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ ከፍተኛ ተወካይ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆሴፕ ቦረል ፎንትለስ ጋር ተወያዩ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአውሮፓ ህብረት የውጭ ጉዳይ እና ደህንነት ፖሊሲ…