ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 44 የላብራቶሪ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው።
የጤና ሚኒስቴር ባወጣው የ24 ሰዓታት እለታዊ መግለጫ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 306 መድረሱን አስታውቋል።
ቫይረሱ…