Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 44 የላብራቶሪ 19 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው። የጤና ሚኒስቴር ባወጣው የ24 ሰዓታት እለታዊ መግለጫ በሀገሪቱ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 306 መድረሱን አስታውቋል። ቫይረሱ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ከተመራው ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አምባሳደር ዑመር ባሕር ማኔስ ከተመራው ከፍተኛ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የታላቁ ሕዳሴ ግድብ፣ የድንበር ማካለል፣ የኢትዮ ሱዳን የኢኮኖሚ ትሥሥርን ማጠናከር፣…

በ790 ሚሊየን ብር የተገነባው የቃሊቲ የአውቶብስ ዴፖ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)   በ790 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የቃሊቲ የአውቶብስ ዴፖ ዛሬ ተመረቀ። የአውቶብስ ዴፖውን የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በይፋ መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል። 5 ነጥብ 2 ሄክታር ስፋት ያለው የቃሊቲ…

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለቤት ተከራዮች በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለ18 ሺህ 153 የቤት ተከራዮች በድጋሚ በግንቦት ወር ክፍያ ላይ የ50 በመቶ ቅናሽ ማድረጉን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ ይህንንም ተከትሎ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል…

የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የአማራ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የኮሮና ቫይረስ ምርመራና ህክምና መስጫ ማዕከልን ጎበኙ። በጉብኝቱ ወቅት የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

ጣልያን የአውሮፕላን በረራ ዳግም ልታስጀምር ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣልያን ተቋርጦ የነበረውን የአውሮፕላን በረራ ዳግም ልታስጀምር ነው። የሃገሪቱ መንግስት በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ተቋርጦ የቆየው በረራ ዳግም እንዲጀመር የሚያስችል ስምምነትን ፈርሟል። የአሁኑ ውሳኔ ከሁለት ወር በላይ ተዘግቶ የቆየውን ሁለገብ…

የህገ መንግስት ትርጉምን የተመለከተው የባለሙያዎች ሀሳብ መስጫ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የህገ መንግስት ትርጉምን በተመለከተ ያዘጋጀው የባለሙያዎች ሀሳብ መስጫ መድረክ በሸራተን አዲስ ተካሄደ። ጉባኤው ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሕገ መንግስታዊ ጉዳዮች ላይ ለቀረበለት ጥያቄ የሚመለከታቸው…

በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ኦማር በሽር ማኒስ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሱዳን የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ኦማር በሽር ማኒስ የተመራ ከፍተኛ የልኡካን ቡድን ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውም ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ለልኡካን ቡድኑ አቀባበል…