የፌዴሬሽን ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የትግራይ ክልልን በሚመለከት ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ የፌደራል መንግስት ከትግራይ ክልል ምክር ቤት እና ከፍተኛ የህግ አስፈጻሚ አካል ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ማድረግ እንደማይቻል ወስኗል፡፡
የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህገመንግስት ትርጉምና የማንነት…