ባህር ዳርና ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ መርሃ ግብር ያሰለጠኗቸውን 12 ሺህ 300 ተማሪዎች አስመረቁ
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህር ዳር እና ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያየ መርሃ ግብር ያሰለጠኗቸውን 12 ሺህ 300 ተማሪዎች በዛሬው እለት አስመረቁ፡፡
ከዚህ ውስጥ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ 4 ሺህ 780 ተማሪዎችን በተለያዩ መርሃ ግብሮች አስመርቋል፡፡
ተማሪዎቹ ከአንደኛ…