Fana: At a Speed of Life!

እግረ ረጅሟ የዓለማችን ታዳጊ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካዊቷ የ17 ኣመት ታዳጊ 4 ጫማ በሚረዝመው ረጅሙ እግሯ ሁለት ጊዜ ስሟን በዓለም ድንቃ ድንቅ መዝገቦች ማስፈር ችላለች። ማሲ ኩሪን የተባለችው የቴክሳስ ነዋሪዋ ታዳጊ ግራ እግር 5 ነጥብ 25 ኢንች ርዝመት ያለው ሲሆን ቀኝ እግሯ ደግሞ…

በቂርቆስ ክ/ከተማ በአንድ ንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በአንድ ንግድ ቤት ውስጥ የተከማቸ ከ2 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ በህዝብ ጥቆማ መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 9 ደምበል ተብሎ በሚጠራው…

ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት መጀመር ይችላሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎንደር፣ ዲላ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲዎች የመማር ማስተማሩን ሂደት እንደገና ለማስቀጠል የሚያስችል አቋም ላይ እንደሚገኙ ከሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የተላከው የምርመራ ቡድን አረጋግጧል:: የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በባህር ዳር ከተማ ለአካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በባህር ዳር ከተማ ለሚገኙ አካል ጉዳተኞች የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል። የተደረገው የዊልቼር ድጋፍ አካል ጉዳተኞች ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ እንዲችሉ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ተብሏል። በተመሳሳይ…

የአርመኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ከአዛርባጃን ጋር የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአርመኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሽንያን ከአዛርባጃን ጋር በናጎሮኖ ካራባህ ጋር በተያያዘ የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሃገራቸው ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ አርመኒያ ተመሳሳዩን ለመፈጸም ፈቃደኛ ከሆነች…

በኦሮሚያ ክልል 390 የእርሻ ትራክተር እና ኮምባይነር ለአርሶ አደሮች ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል 390 የእርሻ የትራክተር ለአርሶ አደሮች መሰጠቱ ተገለጸ። በዚህም በዛሬው እለት በሻሸመኔ 310 የእርሻ ትራክተርና 80 የደረሱ ሰብሎችን የሚያጭድ ኮምባይነር ለአርሶ አደሮች ተሰጥቷል። የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

በማሊ በታጣቂዎች የታገቱት የማሊ ፖለቲከኛና የፈረንሳይ የእርዳታ ሰጭ ሰራተኛ ተለቀቁ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማሊ በፅንፈኛ ታጣቂዎች ታግተው የቆዩት የማሊ ፖለቲከኛና ፈረንሳዊት የእርዳታ ሰጭ ሰራተኛ መለቀቃቸው ተሰምቷል። ሶፊ ፔትሮኒን የተባሉት የ 75 ዓመቷ የእርዳታ ሰጭ ሰራተኛ ከአልቃይዳ ጋር ግንኙነት እንዳላቸው ከሚነገርላቸው ታጣቂዎች…

የኪርጊዝታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኩባትቤክ ቦሮኖቭ ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪርጊዝታን ጠቅላይ ሚኒስትር ኩባትቤክ ቦሮኖቭ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በተጨማሪ የሃገሪቱ ፓርላማ አፈ ጉባኤ ዳስታን ጁማቤኮቭም የስልጣን መልቀቂያቸውን አስገብተዋል፡፡ የስልጣን መልቀቂያው የሃገሪቱ ምርጫ ኮሚሽን ባለፈው…