Fana: At a Speed of Life!

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ስምምነት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ከጅቡቲ መንግስት ጋር ከስምምነት ላይ ተደረሰ። የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አወል ወግሪስ የቫይረሱን ስርጭት በመከላከል የሎጅስቲክስ ሥርዓቱ ሳይተጓጎል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት የጋራ መርህ ላይ ተመስርተው ጠንካራ ተቋም እንዲፈጥሩ  አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የኢትዮጵያ የኃይማኖት ተቋማት የጋራ መርህ ላይ ተመስርተው ጠንካራ ተቋም እንዲፈጥሩ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አሳሰቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን፣ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ…

በዓለም በኮሮና ቫይረስ የሟቾች ቁጥር ከ300 ሺህ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓለም በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከ300 ሺህ በላይ ደረሰ። እስካሁን በቫይረሱ ሳቢያ 303 ሺህ 438 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል። ከዚህ ውስጥ በአሜሪካ 86 ሺህ 912 ሰዎች፣ በብሪታኒያ 33 ሺህ 614 እንዲሁም በጣሊያን…

ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ። ጄኔራል መኮንኑ የተሾሙት በምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የዝውውር መመሪያ መሠረት ሲሆን የአዲሱ አመራር መተካት ድርጅቱ ሚናውን በትክክለኛው አቅጣጫ ወደፊት…

ኮቪድ19ን ለመከላከል ንጽህናን መጠበቅ ቀዳሚ መፍትሄ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ ወተር ኤይድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ19ን ለመከላከል ውሃን ማቅረብና ንጽህናን መጠበቅ ቀዳሚ መፍትሄ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ ወተር ኤይድ አስታወቀ። ድርጅቱ እጅን መታጠብ ሰዎችን ከኮቪድ19 ለመከላከል ወሳኝ በመሆኑ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በሽታውን ለመግታት ውሃን…

ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ መከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋን ተከትሎ ሊከሰቱ የሚችሉ ቀውሶችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችሉ የዝግጅት ስራዎችን ማጠናከር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። ብሔራዊ የአደጋ መከላከል እና ዝግጁነት ኮሚቴ በምስል…

አስተዳደሩ በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የውሀ ፓምፖችና ትራክተሮችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመዲናዋ ለሚገኙ አርሶ አደሮች ከ200 በላይ የውሀ ፓምፖችና 5 ትራክተሮች አበረከተ። የውሀ ፓምፖቹና ትራክተሮቹን ያበረከቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማና የአዲስ…

ኳታር የአፍ መሸፈኛ ጭምብል የማይጠቀሙ ሰዎችን 53 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ልትቀጣ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኳታር ዜጎቿ የአፍ መሸፈኛ ጭምብልን በአስገዳጅነት እንዲጠቀሙ ወሰነች። የኳታር የሃገር ውስጥ ሚኒስቴር እንደገለጸው ከፊታችን እሁድ ጀምሮ ከቤት ውጭ የሚንቀሳቀሱ ዜጎች የአፍ መሸፈኛ ጭምብል በግዴታ መጠቀም ይኖርባቸዋል። ይህን የማያደርጉ…