Fana: At a Speed of Life!

በ11 ግድቦች አካባቢ ያሉ ነዋሪዎች እንዲነሱና ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክረምቱ ጋር ተያይዞ ግድቦች የሞሉ በመሆኑ የማስተንፈስ ሥራ እየተሠራ መሆኑን የተፋሰሶች ባለስልጣን አሳሰበ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አዳነች ያሬድ በሰጡት መግለጫ አስራ አንዱም ግድቦች ላይ በከፍተኛ ሁኔታ የውሀ መሙላት…

የጎርፍ አደጋን ለመቅረፍ በተፋሰስ ልማት ስራዎች ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎርፍ አደጋን በዘላቂነት ለመቅረፍ በተፋሰስ ልማት ስራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አሳሰቡ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎርፍ በተጎዱ አካባቢዎች ተላላፊ በሽታዎች እንዳይከሰቱ ከወዲሁ ጥንቃቄ…

በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ ከ106 ቢሊየን ብር በላይ ተገኝቷል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ በ2012 በጀት አመት በብድር እና በእርዳታ 106 ነጥብ 875 ቢሊየን ብር ማግኘቷን አስታወቀ፡፡ ከዚህ ውስጥ 37 ነጥብ 38 ቢሊየን ብሩ ከተለያዩ የፋይናንስ ተቋማት እና ለጋሸ ሀገራት በብድር የተገኘ ነው፡፡…

ለ10 የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲሱ ዓመት ለአስር የኤሌክትሮኒክስ የመገናኛ ብዙኃን ፈቃድ እንደሚሰጥ የብሮድካስት ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ድንቁ እንደገለጹት በቀጣዩ ዓመት ፈቃዱን ከሚያገኙት መካከል በጨረታ ያሸነፉ ሶስት የኤፍ ኤም…

ግብጽ የሙስሊም ወንድማማቾች ጊዜያዊ መሪን በቁጥጥር ስር አዋለች

አዲስ አበባ፤ ነሃሴ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ የሙስሊም ወንድማማች ፓርቲን በጊዜያዊነት በመምራት ላይ የነበሩትን ሞሃመድ ኢዛትን በቁጥጥር ስር ማዋሏን አስታወቀች፡፡ የ70 ዓመቱ ሞሃመድ ኢዛት ሙስሊም ወንድማማቾችን ከ2013 ጀምሮ በጊዜያዊነት መርተዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዓለም…

ቼልሲ ቲያጎ ሲልቫን አስፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው ተከላካይ ቲያጎ ሲልቫ የእንግሊዙን ቼልሲ ተቀላቀለ፡፡ ሲልቫ ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ የማራዘም አማራጭ ያለው የአንድ አመት የኮንትራት ፊርማውን አኑሯል፡፡ የ35 አመቱ ተከላካይ ሰማያዊዎቹን በነጻ ዝውውር ከፈረንሳዩ ፒ ኤስ ጂ…