250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ – የዓለም ጤና ድርጅት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠነቀቀ።
የዓለም ጤና ድርጅት ተመራማሪዎች በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ሩብ ቢሊየን አፍሪውያን በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ ብለዋል።
ከዚህ…