በምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 22 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን እናርጅ እናውጋ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ሕይወት አለፈ።
አደጋው የደረሰው ከደብረ ወርቅ ከተማ ወደ መጣያ ደጅ አጋምና ቀበሌ የሚጓዝ ባጃጅ ከደብረ ታቦር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ ከነበረ ሃገር…