Fana: At a Speed of Life!

250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ ይችላሉ – የዓለም ጤና ድርጅት

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 250 ሚሊየን አፍሪካውያን በአንድ አመት ውስጥ በኮሮና ቫይረስ ሊያዙ እንደሚችሉ አስጠነቀቀ። የዓለም ጤና ድርጅት ተመራማሪዎች በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ ሩብ ቢሊየን አፍሪውያን በቫይረሱ ሊያዙ ይችላሉ ብለዋል። ከዚህ…

በግጭት ንብረታቸው ለወደመባቸው የጋሞ ተወላጆች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ኬንቴሪና ወለቴ አካባቢ ቀደም ሲል በነበረ ግጭት ንብረታቸው ለወደመባቸው የጋሞ ተወላጅ ቤተሰቦች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገላቸው። የድጋፉ አስተባባሪ አቶ አክሊሉ ተስፋዬ “መረዳዳታችን የአንድነታችን ማህተም” በሚል እሳቤ…

እናት ባንክ የብድር ወለድ ስረዛና የአገልግሎት ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት6፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እናት ባንክ ለተለያዩ የብድር ዘርፎች የብድር ወለድ ስረዛና የአገልግሎት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ። ባንኩ በሰጠው መግለጫ ኮረና ቫይረስ  በወረርሽኝነት በአለምአቀፍ ደረጃ መሰራጨት ከጀመረበት ወቅት አንስቶ በአለም ማህበረሰብ ላይ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ…