Fana: At a Speed of Life!

የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 22 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይሚኒስትር ሺንዞ አቤ ከጤና እክል ጋር በተያያዘ ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ። የ65 ዓመቱ አቤ ያጋጠማቸው የጤና እክል በመንግስታቸው ስራ ላይ እንቅፋት እንዳይፈጥር መልቀቃቸውን በዛሬው ዕለት ገልፀዋል። ከስልጣኔ በመልቀቄ…

ብልጽግና ብቁ መሪዎችን ለማፍራት እንደሚተጋ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የብልጽግና ጉዞው ለኢትዮጵያ ትርጉም ያለው ለውጥ ከማሳካት በዘለለ ብቁ መሪዎችን ለማፍራት እንደሚተጋ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እንደ ንስር የሩቁን የሚመለከቱ፤ ከዋናው ዓላማቸው…

የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙ የህክምና ተቋማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፤ ነሀሴ 21 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙ መደበኛ እና የኮሮና ቫይረስ ህክምና አገልግሎትን አሰጣጥን ጎብኝተዋል።   በዕለቱም በዞኑ ከተጎበኙት የህክምና ተቋማት መካከል ደገም ወረዳ የሚገኝው…

ባለፉት 24 ሰዓታት 1 ሺህ 186 ሰዎች የኮሮናቫይረስ ሲገኝባቸው የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ18 ሺህ 060 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 1 ሺህ 186 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ።   ከዚህ ባለፈም ባለፉት 24 ሰአታት የ 20…