የኢትዮጵያ ፌዴራሊስት ሀይሎች ጥምረት አቋም በወቅታዊ ጉዳይ
https://www.youtube.com/watch?v=g9NmlZmkGrM
ለመጪው የመኸር እርሻ የግብዓት አቅርቦትና ስርጭት ዝግጅት
https://www.youtube.com/watch?v=ife6vBud3TI
በግጭት ንብረታቸው ለወደመባቸው የጋሞ ተወላጆች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰበታ ኬንቴሪና ወለቴ አካባቢ ቀደም ሲል በነበረ ግጭት ንብረታቸው ለወደመባቸው የጋሞ ተወላጅ ቤተሰቦች ከግማሽ ሚሊዮን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገላቸው።
የድጋፉ አስተባባሪ አቶ አክሊሉ ተስፋዬ “መረዳዳታችን የአንድነታችን ማህተም” በሚል እሳቤ…
እናት ባንክ የብድር ወለድ ስረዛና የአገልግሎት ማሻሻያ አደረገ
አዲስ አበባ፣ግንቦት6፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) እናት ባንክ ለተለያዩ የብድር ዘርፎች የብድር ወለድ ስረዛና የአገልግሎት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ።
ባንኩ በሰጠው መግለጫ ኮረና ቫይረስ በወረርሽኝነት በአለምአቀፍ ደረጃ መሰራጨት ከጀመረበት ወቅት አንስቶ በአለም ማህበረሰብ ላይ ዘርፈ ብዙ ኢኮኖሚያዊ…
850 አምቡላንሶች በመላ ሀገሪቱ ተከፋፈሉ
አዲስ አበባ፣ግንቦት 6፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) 850 አምቡላንሶች በመላ ሀገሪቱ መከፋፈላቸውን በጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
በጤና ሚኒስቴር የንብረት አስተዳደርና ጠቅላላ አገልግሎት ዳሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ እስክንድር ላቀው÷ ሚኒስቴሩ በ2010 ዓ.ም በእቅድ ይዞ በሀገሪቱ ያለውን የአምቡላንስ ክፍተት…
በኦሮሚያ ክልል በኮሮናቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉ ተገለፀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል በኮሮና ቫይረስ የቤት ለቤት ልየታ 24 ነጥብ 6 ሚሊየን ሰዎችን ተደራሽ ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ።
የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳስታወቀው፥ በእስካሁኑ ልየታ 5 ነጥብ 7 ሚሊየን አባወራዎችን…
ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ንባብ ስርዓት ተግባራዊ ሊደረግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ንባብ ስርዓት ተግባራዊ ሊደረግ ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ።
ዘመናዊ የቆጣሪ ንባብ መሳሪያ(Common meter reading instrument) በመተግበር የቆጣሪ ንባብ ጥራት ችግርንና ግምታዊ አሞላልን ለማስቀረት…
በደቡብ አፍሪካ በጆሃንስበርግ ብቻ 1 ሚሊየን ቤተሰቦች የሚመገቡት የላቸውም
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ብቻ 1 ሚሊየን ቤተሰቦች የሚመገቡት ነገር እንደሌላቸው የከተማዋ ከንቲባ ገለፁ።
ጆሃንስበርግ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ለስድስት ሳምንታት ተዘግታ እንደቆየች ነው።
በከተማዋ የንግድ ተቋማት በመዘጋታቸውም በርካታ…